Fana: At a Speed of Life!

ፓርቲዎች ውጤት በቦርዱ እስከሚገለፅ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲዎች የድምፅ መስጠት ሂደት እና ቆጠራ ተጠናቆ በቦርዱ ውጤት እስከሚገለፅ ድረስ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት አሳሰበ። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምርጫውን አስመልክቶ መግለጫ…

ቦርዱ ምርጫ በተጠናቀቀባቸው ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና ቆጠራ መጀመር እንደሚቻል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች መርጠው ባጠናቀቁባቸው እና ለመምረጥ የተሰለፉ ዜጎች በተጠናቀቁበት ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና የቆጠራ ስራ መጀመር እንደሚቻል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርአት እየተካሄደ…

ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊው ጥበቃ ይደረጋል-የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊውን ጥበቃ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ድምፅ የሚሰጥበት ጊዜ እስከ ምሽቱ 3፡00 ሰዓት እንዲራዘም መወሰኑን ተከትሎ…

በመዲናዋ ምርጫው በሰላም እየተካሄደ ነው-ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ምርጫው በሰላም እየተካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ህብረተሰቡ ያለስጋትና በነፃ ድምፁን መስጠት እንዲችል የምርጫ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን…

በአርሲ ዞንና በአሰላ ከተማ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማውና በዞኑ በ18 የምርጫ ክልሎችና በ1ሺህ 434 የምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ ተሰጥቷል፡፡ የዞኑ የምርጫ አስተባባሪ አቶ መኮንን ሲሳይ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ሂደቱ እየተጠናቀቀ መሆኑን ተናግረዋል፡፡…

ምርጫው ሰላማዊ እና ሚስጢራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ እየተካሄደ ነው-የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው ሰላማዊ እና ሚስጢራዊነቱ በተጠበቀ መልኩ እየተካሄደ መሆኑን የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ምርጫ ታዛቢ ቡድን ገልጿል፡፡ ታዛቢ ቡድኑ በተንቀሳቀሰባቸው አምስት ክልልች ዜጎች በነቂስ ወጥተው ያለማንም ጣልቃ ገብነት የሚፈልጉትን የፖለቲካ…

የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት እስከ ምሽቱ ሶስት ሰአት ድረስ መራዘሙን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ቦርዱ በተለያየ ምክንያት በድምጽ አሰጣጥ ሂደት ላይ የተፈጠሩ መዘግየቶችን ተከትሎ ድምጽ አሰጣጡ መራዘሙን አስታውቋል፡፡ በዚህም…

ቦርዱ በሀዋሳ የተከሰተውን የድምፅ መስጫ ወረቀት እጥረት ለማስተካከል ጥረት ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀዋሳ ከተማ በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች የተከሰተውን የድምፅ መስጫ ወረቀት እጥረት ለማስተካከል ጥረት መደረጉን በምርጫ ቦርድ የሀዋሳ ከተማ ምርጫ ክልል አስታወቀ፡፡ የተላከው ወረቀት ሙሉ አለመሆኑን ተከትሎ ችግሩ መከሰቱን የገለፁት የከተማው…

በካፋ ዞን በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች የገጠመውን የምርጫ ወረቀት እጥረት  ለማስተካከል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በካፋ ዞን በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ወረቀት እጥረት  መከሰቱን ጣቢያችን ባደረገው ቅኝት አረጋግጧል። የምርጫ ወረቀት እጥረቱን  ለማስተካከል ትርፍ የምርጫ ወረቀት ከያዙ ጣቢያዎች እየተወሰደ በመሰራጨት ላይ መሆኑን የካፋ ዞን የምርጫ…

በባህርዳር ድምፅ የመሰጠት ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ ድምፅ የመሰጠት ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ መሆኑን የከተማው ምርጫ ክልል ማስተባበሪያ አስታወቀ። አስተባባሪዋ ወይዘሪት ማህደር አዳሙ በ144 የምርጫ ጣቢያዎች መራጩ ከጠዋት 12 ስዓት ጀምሮ ድምፁን እየሰጠ ይገኛል…