የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና ዓርማ ይፋ አደረገ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፤ ሰኔ 12/2013(ኤፍ ቢ ሲ) - በፖሊስ ሠራዊት ውስጥ የተጀመረው የለውጥ ስራ አገልግሎቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በጉራጌ ዞን ዝግጅት ተጠናቋል Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 14 2013ዓ.ም ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ የጉራጌ ዞን ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ለምርጫው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች በዞኑ ደርሰው ወደ የምርጫ ክልል እየተላኩ ነው፡፡ እስከ ነገ እኩለ ቀን ሁሉም የምርጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብና ሲዳማ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁሶች ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ ደርሷል Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ቁሳቁሶችን ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ መድረሱን የደቡብ ክልልና የሲዳማ ክልል ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አስታወቁ፡፡ የምርጫ ቁሳቁሶችን የማቅረቡ ስራ ከትላንት ጀምሮ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጊያለሁ – የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ በቅድመ ምርጫ፣በምርጫ ዕለትና ድህረ ምርጫ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ፖሊስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቻግኒ ለምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርገ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ውስጥ ላሉ 72 የምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርጓል:: ለድምጽ መስጫው እለት የሚያገለግሉ ለመራጮች የድምጽ መስጫ ወረቀትን ጨምሮ አስፈጻሚዎች የሚጠቀሟቸው ቅጾች…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ለኢትዮጰያ ህዝብ ባስተላለፈው መልዕክት፥ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫ ወቅት ከሳይበር ደህንነት አንፃር ማህበረሰቡ እንዲሁም ተቋማት ሊያስተውሏቸው የሚገቡ ጉዳዩች ምንድናቸው? Feven Bishaw Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው ሀገራዊ ምርጫን ተከትሎ መሰረት የሌላቸውና ሆን ተብሎ ህብረተሱቡን ለማደናገር የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎች በስፋት ሊሰራጩ ይችላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሀገራዊ ምርጫውን ተከትሎ የሃገሪቱ ወሳኝ መሰረተ ልማቶችና ተቋማት ለሳይበር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማጠናከር የሚያስችል መመሪያ ተዘጋጀ Feven Bishaw Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከህግ ማስከበር እንቅስቃሴው ጋር ተያይዞ ችግር ላጋጠማቸው ወገኖች እየቀረበ ያለውን ሰብዓዊ ድጋፍ ለማጠናከር የሚያስችል መመረያ ተግባራዊ መደረጉን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ። በክልሉ የጸጥታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ዞን ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ Feven Bishaw Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ምርጫ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በዞኑ 1 ሚሊየን 558 ሺህ 304 ሰዎች የመራጭነት ካርድ መውሰዳቸውን የዞኑ ምርጫ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሸሪፍ አባ ገላን…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር 369 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተገኘ Meseret Awoke Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ የስራ ዘርፎች የተደራጁ 2ሺህ 500 ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር የሚያግዝ 369ሺህ ዶላር ድጋፍ መገኘቱን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተሞች ምግብ ዋስትና ማረጋገጫ ልማት ኤጀንሲ ገለጸ። በክልሉ በነበረው ችግር…