Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና ዓርማ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፤ ሰኔ 12/2013(ኤፍ ቢ ሲ) - በፖሊስ ሠራዊት ውስጥ የተጀመረው የለውጥ ስራ አገልግሎቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና…

ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በጉራጌ ዞን ዝግጅት ተጠናቋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 14 2013ዓ.ም ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ የጉራጌ ዞን ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ለምርጫው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶች በዞኑ ደርሰው ወደ የምርጫ ክልል እየተላኩ ነው፡፡ እስከ ነገ እኩለ ቀን ሁሉም የምርጫ…

በደቡብና ሲዳማ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁሶች ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ቁሳቁሶችን ስርጭት በአብዛኛው ቦታዎች ላይ መድረሱን የደቡብ ክልልና የሲዳማ ክልል ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አስታወቁ፡፡ የምርጫ ቁሳቁሶችን የማቅረቡ ስራ ከትላንት ጀምሮ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ…

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጊያለሁ – የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ በቅድመ ምርጫ፣በምርጫ ዕለትና ድህረ ምርጫ ያለ ምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ፖሊስ…

በቻግኒ ለምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርገ

 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ውስጥ ላሉ 72 የምርጫ ጣቢያዎች የሚሰራጩ ቁሳቆሶች ርክክብ ተደርጓል:: ለድምጽ መስጫው እለት የሚያገለግሉ ለመራጮች የድምጽ መስጫ ወረቀትን ጨምሮ አስፈጻሚዎች የሚጠቀሟቸው ቅጾች…

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ለኢትዮጰያ ህዝብ ባስተላለፈው መልዕክት፥ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብሏል፡፡…

በምርጫ ወቅት ከሳይበር ደህንነት አንፃር ማህበረሰቡ እንዲሁም ተቋማት ሊያስተውሏቸው የሚገቡ ጉዳዩች ምንድናቸው?

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው ሀገራዊ ምርጫን ተከትሎ መሰረት የሌላቸውና ሆን ተብሎ ህብረተሱቡን ለማደናገር የሚወጡ ሀሰተኛ መረጃዎች በስፋት ሊሰራጩ ይችላሉ፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሀገራዊ ምርጫውን ተከትሎ የሃገሪቱ ወሳኝ መሰረተ ልማቶችና ተቋማት ለሳይበር…

በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦትን ለማጠናከር የሚያስችል መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከህግ ማስከበር እንቅስቃሴው ጋር ተያይዞ ችግር ላጋጠማቸው ወገኖች እየቀረበ ያለውን ሰብዓዊ ድጋፍ ለማጠናከር የሚያስችል መመረያ ተግባራዊ መደረጉን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ። በክልሉ የጸጥታ…

በጅማ ዞን ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዞን ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ዝግጅት መጠናቀቁን የዞኑ ምርጫ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በዞኑ 1 ሚሊየን 558 ሺህ 304 ሰዎች የመራጭነት ካርድ መውሰዳቸውን የዞኑ ምርጫ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ሸሪፍ አባ ገላን…

በትግራይ ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር 369 ሺህ ዶላር ድጋፍ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ የስራ ዘርፎች የተደራጁ 2ሺህ 500 ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር የሚያግዝ 369ሺህ ዶላር ድጋፍ መገኘቱን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የከተሞች ምግብ ዋስትና ማረጋገጫ ልማት ኤጀንሲ ገለጸ። በክልሉ በነበረው ችግር…