Fana: At a Speed of Life!

ታላቁ የግብፅ ኢማም የህዳሴ ግድብን አስመልክተው የሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያን ሀቅ የካደ ነው – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የግብፅ ኢማም የታላቁ ህዳሴ ግድብን በሚመለከት የሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያን ሀቅ ያልተመለከተና እውነት የጐደለው ነው ሲሉ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር እድሪስ ገለጹ። ከሰሞኑ የግብፁ ዓለም አቀፋዊ እስልምና ተቋም ታላቅ ኢማም የሆኑት ሼክ…

በመቐለ 400 ኩንታል የእርዳታ እህል ወደ ግለሰብ መጋዘን ሲራገፍ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ 400 ኩንታል የእርዳታ እህል ወደ ግለሰብ መጋዘን ሲራገፍ ተያዘ። የእርዳታ እህሉ መነሻውን ጅቡቲ አድርጎ በቀጥታ መቐለ አዋሽ ተብሎ ከሚጠራው መጋዘን መራገፍ ሲኖርበት በሁለት ግለሰብ መጋዘኖች ሲራገፍ በህብረተሰቡ ጥቆማ ተይዟል፡፡…

አብዛኛዎቹ የራንሰምዌር (ቫይረስ) ጥቃት ያስተናገዱ ተቋማት ለዳግም ጥቃት እየተዳረጉ ነዉ- ጥናት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመረጃ መንታፊዎች የተያዘባቸዉን መረጃ ለማስለቀቀ የራንስም ክፍያ ከከፈሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች መካከል 80 ከመቶ የሚሆኑት ድርጅቶች ለዳግም ጥቃት መጋለጣቸዉን የሳይበርሰን ጥናት ጠቁሟል ሳይበርሰን የተሰኘው የሳይበር…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢኒስቲቲዩት በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲቲዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡ ስምምነቱ ቀጣይነት ያለው እና ውጤታማ የሆነ የአቅም ግንባታና የሥራ አመራር ሥልጠና መስጠትን አላማው ያደረገ መሆኑን ከዩኒቨርሲቲው ያገኘነው መረጃ…

የጃፓን መንግስት ለዓለም አቀፍ ሠላም ማስከበር ማሠልጠኛ ተቋም ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግሥት ለዓለም አቀፍ የሠላም ማስከበር ማሠልጠኛ ተቋም የ850 ሺህ ዶላር ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት መርኃ ግብር በኩል የሚያልፍ ሲሆን፤ ለማሠልጠኛ ተቋሙ አቅም…

የሞጆ ሁለገብ ሎጅስቲክስ ማዕከል ግንባታ የሲቪል ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ሁለገብ ሎጅስቲክስ ማዕከል ግንባታ የሲቪል ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የሞጆ ሁለገብ…

የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ባንክ ለማቋቋም የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ባንክ ለማቋቋም በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሂዷል። በፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አማካኝነት የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የፋይናንስ ችግር…

በመቐለ ስልጠና የተሰጣቸው ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች በመንገድ ስራ ተሰማሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ በጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ መንገድ ስራ የሰለጠኑ  ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች ወደ ስራ መግባታቸውን በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የመቀሌ ከተማ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ  ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጽህፈት ቤቱ የጥቃቅንና አነስተኛ…