Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ሰላም ለአፍሪካ ቀንድ ደህንነት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም በምክትል ዋና ፀሐፊ ማዕረግ በናይሮቢ የሚገኘው የተባበሩት መንግስትታት ድርጅት ዋና ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ከሆኑት ሀዋ ባንጉራ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ዳይሬክተር…

ኢትዮጵያ ከቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ላይ በሰራችው ስራ በ2021 በቴክኖሎጂ ቀዳሚ ከሆኑ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ላይ በሰራችው ስራ በ2021 በቴክኖሎጂ ቀዳሚ ከሆኑ ሀገራት ዝርዝር ውስጥ ተካተተች። በኢኖቬሽን ዘርፍ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር እየሰራች ያለችው ኢትዮጵያ ቆሻሻን ወደ ኤሌክትሪክ ሃይል በመቀየርና ፈጠራ…

የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር 4 ሺህ 382 ካሬ መሬት ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዬጵያ መምህራን ማህበር ለሚያስገነባው ሁለገብ ህንፃ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ተረከበ። መምህራን ማህበሩ የሚያስገነባው ህንፃ 2 ሺህ ካሬ ላይ የሚያርፍና 32 ወለል የሚኖረው ሲሆን 2 ነጥብ 8…

በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ዓለም አቀፍ ጫና ሉዓላዊነትን የሚጋፋ ነው – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ዓለም አቀፍ ጫና አግባብነት የሌለውና የሀገሪቷን ሉዓላዊነት የሚጋፋ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ። የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ዛሬ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት በማድረግ መግለጫ…

የስልጤ ዞን ማህበረሰብ ለሴቶች የሚሰጠውን የጊስትነት ማእረግ ከ500 ዓመት በኋላ ለወ/ሮ ሙፈርያት ከሚል ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የስልጤ ዞን ማህበረሰብ ለሴት ልጅ የሚሰጠውን የመጨረሻውን "የጊስቲነት" ማዕረግ ከ 500 ዓመታት በኋላ ለወይዘሮ ሙፈርያት ከሚል ሰጥቷል፡፡ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈርያት ከሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክትም፥ ባህላዊ እሴቶች…

ስምንት ኪሎ ግራም ካናቢስ እፅ እና ሰባት ሺህ ኪሎ ግራም የኮንትሮባንድ ቡና ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት ሺህ ኪሎ ግራም ቡናና ስምንት ኪሎ ግራም የካናቢስ እፅ በሻሸመኔ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተያዘ፡፡ የሰሌዳ ቁጥሩ አ.አ 36162 የሆነ አይሱዙ የጭነት መኪና መነሻውን ወላይታ ሶዶ ከተማ አድርጎ ወደ አ.አ በመጓዝ ላይ እያለ ከለሊቱ 6…

አንድነታችን ውበትና ጥንካሬያችን ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጅማ የተደረገላቸውን አቀባበል በተመለከተ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፥ ዛሬ ከጅማ እስከ አጋሮ እስከ በሻሻ ድረስ የታየው ሰላማዊ ኃይል እና የመቋቋም መንፈስ ህዝባችንን የበለጠ ለማገልገል የሚያነሳሳን ነው…

በግለሰቦችና ቡድኖች እየተፈጸመ ያለውን የግድያና ዝርፊያ ወንጀል ለመከላከል እየተሰራ ነው – የትግራይ ክልል ጸጥታ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግለሰቦችና ቡድኖች የሚፈጸም በጦር መሳሪያ የታገዘ የግድያና ዝርፊያ ወንጀል ለመከላከል የህግ ማስከበር ስራ እየተካሄደ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጸጥታ ቢሮ አስታውቋል፡፡ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፀጥታ ቢሮ ሃላፊ ረዳት…

በደቡብ ክልል 19 በመቶ የነበረው የደን ሽፋን ወደ 23 በመቶ ከፍ ብሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታውቋል። በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አንተነህ…

በኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና ምርጫ ቅስቀሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ እና የዞኑን አመራሮች ጨምሮ በዞኑ ስር ካሉ ሶስት ወረዳዎችና አንድ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የብልጽግና…