የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለኢድ አል አድሐ በዓል የእንኳን አደረሳቹህ መልእክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 142ኛው የኢድ አል አድሐ በዓል የእንኳን አደረሳቹህ መልእክት አስተላለፉ፡፡
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ለመላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1 ሸህ 442ኛው የኢድ አል አድሀ…