የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ወጣቶች ተናገሩ Feven Bishaw Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ወጣቶች ተናግረዋል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ወጣቶች የምርጫውን ውጤት በፀጋ መቀበል ከሁሉም…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ቶን የወጪና ገቢ እቃዎችን ማጓጓዙን ገለጸ Meseret Awoke Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት አክሲዮን ማህበር ባለፉት ሶስት ዓመታት ከ3 ነጥብ 4 ሚሊየን ቶን በላይ የወጪና ገቢ ዕቃዎችን ማጓጓዙን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማህበር ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ጥላሁን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አፍሪካ በ3ኛው የኮቪድ 19 ማዕበል ውስጥ ትገኛለች – የዓለም ጤና ድርጅት Meseret Awoke Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በ3ኛው የኮቪድ19 ማዕበል ውስጥ እንደምትገኝ የዓለም ጤና ድርጅት ገለጸ፡፡ በዚህም ድርጅቱ ተጨማሪ ክትባት ለአህጉሪቱ እንደሚያስፈልግ አስታውቋል ፡፡ እስካሁን በአፍሪካ ከ5 ሚሊየን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ፥ ቢያንስ ሰባት የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገራዊ የሰላም ግንባታ ላይ የደህንነት እና የጸጥታ አካላት ዕይታ” በሚል ርዕስ ውይይት እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ጦር ኮሌጅ ከሰላም ሚኒስቴርና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር "በሀገራዊ የሰላም ግንባታ ላይ የደህንነት እና የጸጥታ አካላት ዕይታ" በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ የኢፌዴሪ መከላከያ…
ስፓርት ጣሊያን፣ ቤልጂየም እና ኔዘርላንድስ በአውሮፓ ዋንጫ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል Tibebu Kebede Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀሉ ቡድኖች እየተለዩ ነው፡፡ እስካሁን በተደረጉ ጨዋታዎች ከምድብ 1 ጣልያን፣ ከምድብ 2 ቤልጂየም እንዲሁም ከምድብ 3 ኔዘርላንድስ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል፡፡ ከምድብ 1 ጣሊያን ሁለት ጨዋታዎቿን 3 ለ 0…
የሀገር ውስጥ ዜና በጂቡቲ የሚገኘው ታሪካዊው የኢትዩጵያ ኤምባሲ በልዩ ሁኔታ ሊታደስ ነው Tibebu Kebede Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የሚገኘውን ታሪካዊውን የኢትዮጵያን ኤምባሲ በልዩ ሁኔታ ለማደስ ስምምነት ተፈረመ። ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ታሪካዊ የቀድሞ ኤምባሲ ነው። ከ1958 እስከ 1996ዓ.ም ድረስ የኢትዮጵያ…
የዜና ቪዲዮዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ቆይታ በሚዛን አማን Amare Asrat Jun 17, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=xOrnX4crEN0
የዜና ቪዲዮዎች የህዳሴ ግድቡን አስመልክቶ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሰጠው መግለጫ Amare Asrat Jun 17, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZnzZCpdxAhM
ዓለምአቀፋዊ ዜና የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዚደንት የነበሩት ኬኔት ካውንዳ ህይወታቸው አለፈ Meseret Demissu Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዚደንት የነበሩት ኬኔት ካውንዳ በ97 ዓመታቸው ህይወታቸው አልፏል። ኬኔት ካውንዳ በአገሪቱ የነጻነት ትግል ሲደረግ ቁልፍ ሰው እንደነበሩ ይነገራል። ካውንዳ ሰኞ ዕለት በሳንባ ምች ህመም ምክንያት ሆስፒታል ገብተው የነበረ…
የሀገር ውስጥ ዜና ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ በአጣዬ እና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምቱ ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Jun 17, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ የማህበረሰብ አካላት በአጣዬ እና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምቱ ከ4ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አደረገ። ለተለያዩ የህክምና አገልግሎት የሚውሉ መድሀኒቶች ፣ ኮምፒዩተሮች፤ ወረቀቶች እና አልባሳት…