በአሶሳ ከተማ የድንጋይ ከሰል ማጣሪያ እና ማበልፀጊያ ፋብሪካ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ገሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የድንጋይ ከሰል ማጣሪያ እና ማበልፀጊያ ፋብሪካ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።
የናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ እህት ኩባንያ በሆነው ናሽናል ኮል ኩባንያ የሚገነባው ፋብሪካው 2…