ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኞች አስታወቁ።
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ ÷6ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የክልሉ ፖሊስ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን…