Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኞች አስታወቁ። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ ÷6ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የክልሉ ፖሊስ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን…

ታሪካዊዉን ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ታሪካዊዉን ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በክልሉ እና በሀገር ሀቀፍ ደረጃ የሚደረገውን ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል  እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ወቅታዊ  መግለጫ  ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ወቅታዊ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የቦርዱ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ወ/ሪት ሶሊያና ሽመልስ ናቸው። በዚህም መግለጫ ቁሳቁስ እሸጋ እና ስርጭት በሚመለከት በኦሮሚያ 118 ፣በድሬዳዋ 47 ፣በአፋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙሃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙሃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን አሳሰበ። የባለስልጣኑ  ዋና ዳይሬክተር  አቶ መሀመድ እድሪስ ለኢዜአ እንደገለጹት÷ ምንም…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የጆርዳን  አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የጆርዳን  አምባሳደር ማሰናበታቸውን ከፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

ከመቅደላ ተዘርፈው የተወሰዱ የኢትዮጵያ ቅርሶች ከጨረታ እንዲታገዱ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅርሶቹ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዝ ሜጀር ጄኔራል ዊሊያም አርቦትኖት የተዘረፉ ጥንታዊ የብራና የጸሎት መጽሃፍ፣ ከቆዳ የተሰራ የመጽሃፍ መያዣ ከእነመስቀሉ እንዲሁም ከቀንድ የተሰሩ በብር የተለበጡ ጥንታዊ ዋንጫዎች እንደሆኑ በለንደን የኢትዮጵያ…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሐረማያ ሀይቅ ላይ ተደራጅተው ለሚሠሩ ወጣቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው እለት ዳግም በተመለሰው የሐረማያ ሀይቅ ላይ በቡድን ተደራጅተው አሣ በማጥመድ ስራ ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ለአሣ ምርት የሚያገለግሉ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በድጋፍ ስነስርዓት ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት…

በስዊዘርላንድ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ያልተገባ ጫናዎችን በመቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኢትዮጵያ ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን በመቃወም በጄኔቭ ከተማ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ ካስተጋቧቸው መልዕክቶች መካከል…

የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በመጪው ምርጫ ድምፃቸውን ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች በመጪው ምርጫ ድምፃቸውን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን ገለፁ፡፡ አንዳንድ የከተማዋ ነዋሪዎች ለጣቢያችን በሰጡት አስተያየት ካርዳችንን ተጠቅመን ይመራናል ብለን ያሳብነውን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን…

በሸካ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸካ ዞን በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተገነባው የደገሌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በስነስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ስራ…