Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል 19 በመቶ የነበረው የደን ሽፋን ወደ 23 በመቶ ከፍ ብሏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታውቋል። በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አንተነህ…

በኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና ምርጫ ቅስቀሳ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ለብልጽግና ፓርቲ የማጠቃለያ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ እና የዞኑን አመራሮች ጨምሮ በዞኑ ስር ካሉ ሶስት ወረዳዎችና አንድ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የብልጽግና…

ቦርዱ ለ148 የግል ዕጩዎች የ50 ሺህ ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ148 የግል ዕጩዎች የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ለምርጫ ዕለት ወጪያቸው ማካካሻ ገንዘብ እንዲሰጥ ወስኗል። የምርጫ ቦርድ የኮሚዩኒኬሽን አማካሪ ሶሊያ ሽመልስ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፥ በመግለጫቸውም ለፌዴራልና ክልል ምክር ቤት…

አቅመ ደካሞችን ከጎዳና ለማንሳት የጀመርነው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል- ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ መድረኮች የተበረከቱላቸውን የጋቢ ስጦታዎች ለአቅመ ደካምች በስጦታ አበረከቱ፡፡ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፒያሳ አካባቢ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን እና በቤኒ መስጂድ በመገኘት በተለያዩ…

ቀይ መስቀል በትግራይ ክልል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉና ለችግር ለተጋለጡ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሰታውቋል። በማህበሩ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የሰሜናዊ ምዕራብ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…

አምባሳደር ሉሊት ከሩዋንዳ ፖሊቴክኒክ ምክትል ቻንስለር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሩዋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ ከሩዋንዳ ፖሊ ቴክኒክ ምክትል ቻንስለር ዶክተር ጄምስ ጋሹምባ፣ ከአካዳሚክ ጥናትና ተቋማዊ ልማት ምክትል ኃላፊ ዶክተር ሲልቪ ሙሲዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የፖሊ ቴክኒክ አመራሮቹ ኢትዮጵያ በቴክኒክና…

ወጣቶች በንቃት አካባቢያቸውን መጠበቅ አለባቸው – አቶ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች በንቃት አካባቢያቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የባሕር ዳር ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የመዝጊያ መርኃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል…

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 4 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በአክሱም፣ ዓድዋና እና ሽረ ከተሞች ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ነው ድጋፉን ያደረገው፡፡ ድጋፍ የተደረገላቸው…