የሀገር ውስጥ ዜና የአረብ ሊግ የህዳሴው ግድብ በተመለከተ ያሳለፈው ውሳኔ ተቀባይነት የለውም-የኢትዮጵያ መንግስ Tibebu Kebede Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረብ ሊግ በህዳሴ ግድብ ላይ በኳታር ተወያይቶ ያሳለፈው ውሳኔ ተቀባይነት የሌለው ነው ሲል መንግስት ኮንኖታል፡፡ ሚዛናዊነት የጎደለው እና ወደ አንድ ወገን ያደለ ወሳኔ እንደሆነ የኢትዮጰያ መንግስት መግለጫ…
የዜና ቪዲዮዎች የ2014 ዓ.ም ረቂቅ በጀት ላይ የተደረገ ውይይት Amare Asrat Jun 15, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=1eqaDaPyZ38
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅንና ደንብ መርምሮ አጸደቀ Meseret Demissu Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ጉባኤው የውጪ ድግግሞሽን ኦዲትን ለማስቀረት የወጣውን ረቂቅ አዋጅና የሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽንን እንደገና ለማቋቋም የወጣውን ረቂቅ ደንብ መርምሮ አፅድቋል፡፡ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳቦቹን…
የዜና ቪዲዮዎች የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ከአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑ ሴቶች ጋር የትውውቅ መድረክ Amare Asrat Jun 15, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=vXSu1kiGlUc
የሀገር ውስጥ ዜና በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ዙርያ የተደረጉ የቅኝ ግዛት ውሎች ተቀባይነት የላቸውም- በኬንያ የኡጋንዳ አምባሳደር Meseret Demissu Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ አለም ኬንያ ከሚገኙ የተለያዩ አገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደሩ በኬንያ ከስዊዛርላንድ አምባሳደር ቫሌንቲን ዜልዌጌር፣ ከአዲሱ የኡጋንዳ አምባሳደር ዶክተር ሀሰን ዋስዋ እንዲሁም ከቤላሩስ አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍን ለማፋጠን የፀጥታ ሃይሉ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በልዩ ትኩረት እየሰራ ነው- ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ Feven Bishaw Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ከዓለም ምግብ ፕሮግራም ኃላፊዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊይ አማካሪ ጋአቪን ግርምስታት፣ በፕሮግራሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብሪታኒያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካልና የህከምና መሳሪያዎች ኢንቨስትመንት ዙሪያ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ Feven Bishaw Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ኤምባሲ እና በአፍሪካ አድቫይዘሪ ፓርትነር አዘጋጅነት “የኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታዎች በኢትዮጵያ” በሚል በለንደን በውይይት ተደረገ፡፡ በውይይቱ የብሪታንያ የውጪ ጉዳይና የአለምአቀፍ ትብብር መስሪያ ቤት የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኳታር ሶስቱ የተፋሰሱ አገራት የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲመክሩ ታበረታታለች- የኳታር የማኒሲፓሊቲ እና አካባቢ ሚኒስትር Meseret Demissu Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ ከኳታር የማኒሲፓሊቲ እና የአካባቢ ሚኒስትር ዶክተር አብደላህ ቢን አብዱላዚዝ አልሱቤይ ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ሳሚያ የሕዳሴ ግድብ ድርድርን፣ የኢትዮ-ሱዳን…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ረታ አለሙ ከሩሲያ አምባሳደር ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር አምባሳደር ረታ አለሙ ከሩሲያ አምባሳደር ከአናቶልይ ቪክቶሪቪ ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል ። በዉይይቱም 6ተኛዉ ብሄራዊ ምርጫ ነፃ፣ታአማኒነት ያለዉ እንዲሁም ሰላማዊ ሆኖ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ልምዷን ለጎረቤት ሀገራት እንዲያካፍሉ ከአምባሳደሮች ጋር ውይይት ተደረገ Feven Bishaw Jun 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በጎረቤት ሀገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያን ከሚወክሉ አምባሳደሮች ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት 1 ቢሊየን ችግኝ…