Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ልምዷን ለጎረቤት ሀገራት እንዲያካፍሉ ከአምባሳደሮች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በጎረቤት ሀገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያን ከሚወክሉ አምባሳደሮች ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት 1 ቢሊየን ችግኝ…

የወሎ ዩንቨርስቲ የአጣየ እና ካራ ቆሬ ከተሞችን  መልሶ ለማቋቋም የቤት ክዳን ቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩንቨርስቲ የአጣየእና ካራ ቆሬ ከተሞችን  መልሶ ለማቋቋም 1ነጥብ2 ሚሊየን  ብር ወጭ የተደረገበት 2020 የቤት ክዳን ቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩንቨርስቲዉ ከመማርና መስተማሩ ጎን ለጎን በማህበረሰብ አቀፍ ድጋፍና የምርምር ስራ አስተዋፅኦ…

ለጤና ሚኒስቴር 1ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ መድሃኒት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ አለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅት ትራንስፎርመር ኤች ዲ አር ፕሮጀክት ከኢንተርናሽናል ሄልዝ ፓርትነር ጋር በመሆን 1ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር በላይ ሚገመት ሜቤንዳዞን መድሐኒት ለጤና ሚኒስቴር  ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ…

በጭነት ተሽከርካሪ ተደብቆ ሲጓጓዝ የነበረ  123 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በማእከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በጭነት ተሸከርካሪ ተደብቆ ሲጓዝ የነበረ 123 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥን ጨምሮ ተተኳሽ ጥይቶችን መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ የመምሪያ የሚዲያና ኮሙኒክሽን ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ውብነህ አስናቀ…

ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 ኦፕሬቲንግ ሲስተም የሚያቀርበውን የደህንነት መጠገኛ ለማቆም ማስቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 የሚያቀርብውን የደህንነት ጥገና በ2025 ማቅረብ እንደሚያቆም እና በዚህ ወር መጨረሻ የዊንዶውስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም ዋና ማሻሻያ ይፋ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጿል፡፡ ኩባንያው ከዚህ ቀደም ዊንዶውስ 10 ማሻሻያ ይፋ ሲያደርግ…

የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊየን ብር የሚሆኑ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ግምታቸው 2 ሚሊየን ብር የሚሆኑ የኮንስትራከሽን፣የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣የተሸከርካሪ ጎማዎችንና ምንጣፍ ግብአቶችን ለመቄዶንያ የአዕምሮና አረጋዊያን መርጃ ማዕከል አበርክቷል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሪት…

በፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሚመራዉ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዐት ኮሚሽን ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የሚመራዉ የዓለም ዓቀፉ የትምህርት ስርዐት የወደፊት ሁኔታ ላይ ለመምከርና ለማቀድ የተቋቋመው ኮሚሽን ውይይት አካሂዷል፡፡ ኮሚሽኑ ሪፖርቱን ለማጠናቀቅ ከሁለተ ወር ያነሰ ጊዜ የቀረው ሲሆን፥ አባላቱ በሪፖርቱ ዝርዝር ይዘት…

ቻይና ኔቶ ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ለዓለም ሀገራት ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አድርጋለች፡፡ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) መሪዎች በብራሰልስ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኢትዮጵያ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ወደ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 ክትባት እና በቀጣይ በሚሰጠው ሁለተኛው ዙር የክትባት…

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጀሪያ የኢነርጂ ማስፋፊያ እና ታዳሽ ሃይል ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሸመስ ኢዴን ሺቱር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሁለቱ አገራት መካከል በታዳሽ ኃይል እና…