ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ ፖሊስ አሳሰበ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከል እንዲቻል መኖሪያ ቤት እና የመኝታ አገልግሎት የሚሰጡ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡
በ…