የሀገር ውስጥ ዜና ኢዜማ በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአባላቱና ደጋፊዎች ጋር በሚዛን አማን ከተማ ተወያየ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከአባላቱና ደጋፊዎች ጋር በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በስፍራው ተገኝተው ኢዜማ ስለሚከተላቸውና በሀገራዊ…
የዜና ቪዲዮዎች በዘንድሮው ምርጫ ለሚወዳደሩ ፓርቲዎች መልካም እድል እመኛለሁ- ጠ/ሚ ዐቢይ Amare Asrat Jun 16, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=FFVjomTy_bs
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በተለያዩ ሀገራት በመንቀሳቀስ የዲፕሎማሲ ስራ መስራቱ ተገለጸ Tibebu Kebede Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በተለያዩ ሀገራት በመንቀሳቀስ የዲፕሎማሲ ስራ መስራቱን አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫቸው የዲፕሎማሲ ስራ እና ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ አበባ ሁላችንንም የምታሰባስብና የምታፋቅር ናት – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን በላይ የብልጽግና ደጋፊዎችና የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በተገኙበት በመስቀል አደባባይ በታላቅ ድምቀት የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ ፕሮግራም ተካሄዷል፡፡ ፕሮግራሙን አስመልክተ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ "ዛሬ ከ 1…
የሀገር ውስጥ ዜና ህዝቡን ይዘን ኢትዮጵያን እናሻግራለን – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‘‘ህዝቡን ይዘን ኢትዮጵያን እናሻግራለን’’ ሲሉ በጅማ ስታዲየም የብልጽግና የምርጫ ቅስቀሳ መርሃ ግብር ተገኝተው ተናግረዋል፡፡ የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ለብልፅግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፥ ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ39 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ በሀሮ በኮ ከተማ የተገነባውና 39 ነጥብ 3ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል። ትምህርት ቤቱ በዘንድሮው ዓመት እንደ ክልል በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች በጥራት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በብልጽግና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ተገኙ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ስታዲየም በብልጽግና የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ተገኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ‘‘ጅማ ስላሳያችሁኝ ፍቅርና አብሮነት አመሰግናለሁ’’ ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የግዕዝ ቋንቋ ትምህርት በአማራ ክልል በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ሊሰጥ ነው Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግዕዝ ቋንቋን በመደበኛው ትምህርት ውስጥ እንደ አንድ የትምህርት አይነት በቀጣዩ የትምህርት ዘመን በተመረጡ ትምህርት ቤቶች መስጠት እንደሚጀምር የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ግዕዝን በመደበኛ ትምህርትነት ለማስጀመር የሚያስችል…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉት አራት ቀናት የጥሞና ወቅት ይባላሉ- ምርጫ ቦርድ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት እንደሚያካትት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገለጸ፡፡ የጥሞና ወቅት በቅድመ የምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፥ በዚህ ወቅትም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፥…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህር ዳር እና ጅማ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅስቀሳ መዝጊያ ተካሄደ Meseret Awoke Jun 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር እና በጅማ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ቅስቀሳ መዝጊያ ተካሄደ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ስታዲየም በመገኘት ለብልፅግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች በመዝጊያ መርሃ ግብሩ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም ህዝቡን…