Fana: At a Speed of Life!

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስ ለኢድ አል አረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር እድሪስለኢድ አል አረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአረፋ በዓል በሙስሊሙ ህብረተሰብ ዘንድ ትልቁ በዓል መሆኑን…

ስለ ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል- አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስል ህዝቦች አንድነት እና ህብረት ሁላችንም በጋራ ልንሰራ ይገባል አሉ የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሃሰን፡፡ በአሶሳ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ምርቃት ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ርዕሰ መስተዳደሩ ፥ስል ህዝቦች…

ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛውን ትህነግ ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸዉን የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የአዲአርቃይ ወረዳ ነዋሪዎች እንደገለፁት፥ ሽብርተኛው የትህነግ ቡድን ትንኮሳ መጀመሩን ተከትሎ በመደራጀት የአካባቢያቸዉን ሰላም ለማስጠበቅ…

የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ጨምሮ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ እና የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ 17 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በዛሬው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ…

አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ህጻናትን በሀሽሽ አዕምሯቸውን አደንዝዞ ለጦርነት እየማገደ ነው – ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ህጻናትን በሀሽሽ አዕምሯቸውን አደንዝዞ ለጦርነት እየማገደ ነው ሲሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበርና የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አረጋዊ በርሄ ገለጹ፡፡…

በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለሚደረገው ጥረት በጥናትና በምርምር እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ብሄራዊ ምክክር በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እንዲጫወቱ የሰላም ሚኒስቴር ጥሪ አቅርቧል፡፡ የሰላም…

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ‘‘የትግራይ ተወላጆች እየታሰሩ ነው’’ በሚል ለፈጠረው የሃሰት ክስ የተጠቀመው ፎቶ የተሳሳተ መሆኑ ተጋለጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አምነስቲ ኢንተርናሽናል ‘የትግራይ ተወላጆች እየታሰሩ ነው’ በሚል ለፈጠረው የሃሰት ክስ የተጠቀመው ፎቶ የምርጫ ዕለት ከመራጮች ሰልፍ ላይ የተወሰደ መሆኑ ተጋለጠ። ፎቶ ግራፉን ያነሳው ግለሰብ አማኑኤል ስለሺ የሚባል ሲሆን፥ በትዊተር…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በነገው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 8ኛ ዓመት 3ኛውን መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል፡፡ ምክር ቤቱ በሚያካሂደው መደበኛ ጉባኤ የበጀት ዓመቱ የማጠቃለያ ሪፖርት በምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደሚቀርብ ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም…