Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ወደ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 ክትባት እና በቀጣይ በሚሰጠው ሁለተኛው ዙር የክትባት…

ኢትዮጵያና አልጄሪያ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ከአልጀሪያ የኢነርጂ ማስፋፊያ እና ታዳሽ ሃይል ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሸመስ ኢዴን ሺቱር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በሁለቱ አገራት መካከል በታዳሽ ኃይል እና…

ከ650 በላይ ከስደት ተመላሽ ዜጎች በተለያዩ የሙያ መስኮች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ሲያሰለጥናቸው የነበሩ ከ650 በላይ ከስደት ተመላሽ ዜጎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ከከተማ አስተዳደሩ ቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ለአራተኛ ዙር ነው ከስደት…

በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ። የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚንስትሩ አቶ መላኩ አለበል በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ÷በግንቦት ወር 404 ሚሊየን ዶላር ለማግኝት ታቅዶ 419 ሚሊየን (103%) ተገኝቷል…

ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉተግዳሮቶችን በተመለከተ በሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ማህበረሰባዊና ሰብ አዊነት ኮሌጅ አዘጋጅነት ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩበደቡብ…

የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤትተቋቋመ የአባላቱን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅና ሙያዉን ለማሳደግ ያለመ  የኢትዮጵያ የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት/ካውንስል/ ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተቋቁሟል፡፡ ምክር ቤቱ  በስብሰባው…

በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሔደ ነው፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳ እና የእርሻ እና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ…

ቦርዱ በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ድምጽ መስጫ ቀን ስራ ዝግ እንዲደረግ አሳወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በ6ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ከሃረሪና ከሶማሊ ክልል ውጪ የፌዴራል እና የክልል መንግስታዊ ተቋማት እንዲሁም መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ስራ ዝግ እንዲደረግ አስታውቋል፡፡ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኞ ሰኔ…

ምክር ቤቱ 561 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት ለዝርዝር እይታ መራ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ2014 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት ረቂቅ በጀት 561 ነጥብ 67 ቢሊየን ብር ሆኖ በቀረበለት የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለቋሚ ኮሚቴ መራ፡፡ ምክር ቤቱ በጠቅላይ…

ኢትዮጵያ ላይ የተጣለ የኢኮኖሚ ማዕቀብ የለም

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ላይ የተጣለ የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንደሌለ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ዛሬ የ2014 ረቂቅ በጀት ላይ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወቃል፡፡ አቶ አህመድ ከምክር ቤቱ አባላት…