Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ልዑክ ወደ ኬንያ አቀና

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ልዑክ በሁለትዮሽና በቀጠናው ሠላም ዙሪያ የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ዛሬ ማምሻውን ወደ ኬንያ አቅንቷል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጸሐፊ የሚመራ ልዑክ ከኬኒያው አቻው ጋር በሁለትዮሽና…

ለሴካፋ ውድድር የእንኳን ደህና መጣችሁና የእራት ግብዣ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሴካፋ ውድድር የእንኳን ደህና መጣችሁና የእራት ግብዣ መርሃ ግብር በባህር ዳር ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ ኢትዮጵያ የእግርኳስ የፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጂራ፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና…

ለጋምቤላ ክልል ልዩ ሃይል አባላት ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ለሚንቀሳቀሰው የጋምቤላ ክልል ልዩ ሃይል አባላት ዛሬ ማምሻውን የሽኝት መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የክልሉን ህዝብ የሚመጥንና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን ህዝብ የሚመጥን እና ተጠቃሚነቱን የሚያረጋግጥ ስራ መስራት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ተናገሩ፡፡ ጨፌው 14ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄደ የጀመረ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የተመደቡ 5 ሺህ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ 5 ሺህ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲው መግባት ጀምረዋል። ተማሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው ሲደርሱ የአካባቢው ህብረተሰብ፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ነባር ተማሪዎች አቀባበል…

አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጄኔራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኩዌት የኢትዮጵያ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሐሰን ታጁ ከኩዌት ፈንድ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ጄኔራል ጋኒም ሱለይማን አል-ጋኒም ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው በኢትዮጵያና በተቋሙ መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 237 ተማሪዎች በነገው ዕለት ያስመርቃል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ከማል አብዱራሂም እደገለጹት÷ በነገው ዕለት የሚመረቁት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ…

ክልሉ ህዝቡን በማቀናጀት በወንድሞቻችን አብሮነት በኢትዮጵያ ላይ የሚሰነዘረውን የውስጥና የውጭ ትንኮሳ ለማክሸፍ ዝግጁ ነው- የሶማሌ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ክልሉ ህዝቡን በማቀናጀት በወንድሞቻችን አብሮነት በኢትዮጵያ ላይ የሚሰነዘረውን የውስጥና የውጭ ትንኮሳ ለማክሸፍ ዝግጁ መሆኑን የሶማሌ ክልል አስታወቀ፡፡ የሶማሌ ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን በነገው ዕለት ያካሄዳል፡፡ የምክር ቤቱ የፕሬስ እና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስአለም እንቻለው ጉዳዩን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም ምክር ቤቱ ነገ…

አሜሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አሜሪካ 453 ሺህ 600 ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ ልታደርግ መሆኑ ተገለጸ። በአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚደረገው ክትባት "ጆንሰን ኤንድ ጆንሰን" የተባለው ክትባት ሲሆን የፊታችን ሰኞ በአዲስ…