Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ  የሰጠው መግለጫ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የማተራመስ የውስጥ እና የውጭ ሀይሎች አጀንዳ በልጆቿ ጥረት ይከሽፋል አለ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፣ በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻ አሸባሪው…

የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ህግን የማስከበር ተልዕኮና ግዳጅ ጥሪ ምላሽ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ፖሊስ ሽብርተኛው የሕውሓት ጁንታ ቡድን ሀገርን የማፈራረስና የመበታተን የሽብር ተግባርና ተልዕኮን ለማምከንና ህግን ለማስከበር ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በዚህም የልዮ ሀይል አባላት ዛሬ ማምሻውን ወደ ወደ ግዳጅ ቀጠና የከተማ…

የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች ተከስቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሐምሌ ወር መግቢያ በሶማሌ ክልል÷ አሁን ላይ ደግሞ በምሥራቅ አማራ ደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም በኦሮሞ ብሔረሰብ አካባቢ የአንበጣ መንጋው…

ለተፈናቃዮችና ህግ ለማስከበር ለተሰማሩ ከ135 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአማራና በአፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮችና ህግን በማስከበር ላይ ላሉ አካላት የሚውል ከ135 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል ። ድጋፉ ህግን ለማስከበርና…

የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የህጻናት ሳይንስ ማዕከል አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የህጻናት ሳይንስ ማዕከል አስመረቀ፡፡ የሳይንስ አካዳሚው በኢትዮጵያ የሳይንስ ቴክኖሎጂ እና ኤኖቬሽን ዘርፍ ጥናትን መሰረት ያደረጉ ምክሮችን በመስጠትና ምርምሮች የማድረግ ስራ እየሰራ ይገኛል። ተቋሙ…

የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዩ ኤን ሃቢታት አስተባባሪነት በኢትዮጵያ የሚሰሩ የመንገድ ዲዛይኖችን ማሳደግ በሚል መሪ ቃል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት…

ወደ ትግራይ ለሚገባ ሰብአዊ ድጋፍ አስፈላጊውን ፍተሻ ለማድረግ የሚያስችሉ ተጨማሪ የፍተሻ ማሽኖች እየተተከሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል የሚገባ ማንኛውም ሰብአዊ ድጋፍ ተገቢው ፍተሻ ተደርጎለት በአፋጣኝ ለተረጅዎች እንዲደርስ ለማስቻል ተጨማሪ የፍተሻ ማሽኖች እየተተከሉ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር…

ህወሓት ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ባለው ወንጀል ተጠያቂ እንዲሆን ትዴፓ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን ህፃናትን ለጦርነት በማሰለፍ እየፈፀመ ባለው ከባድ ወንጀል ተጠያቂ እንዲሆን የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ትዴፓ/ ጥሪ አቀረበ። የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተሻለ ንጉሴ በተለይ ለኢዜአ እንደገለጹት÷ ህፃናትን…

ዶክተር ሊያ ታደሰ ከአሜሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ከአሜሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ካሮሊን ራያን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኤች ኤይ ቪ ኤድስ፣ በክትባት፣ ለህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ ምላሽ መስጠት…

ፋውዚያ ዩሱፍ በፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር ለሶማሊያ ምርጫ ቦርድ ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ የቀድሞ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ፋውዚያ ዩሱፍ ሀጂ አደም በሶማሊያ በሚካሄደው ቀጣይ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የዕጩነት ጥያቄ አቀረቡ፡፡ የሀገሪቷ ምርጫ ቦርድም ጥያቄያቸውን ከተቀበለው በሶማሊያ የምርጫ ታሪክ ለከፍተኛ…