Fana: At a Speed of Life!

ለትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ በቀጥታ በረራም ሆነ የሀገር ሉዓላዊነትን በሚጥስ ሌላ ተግባር የሚደረግ እንቅስቃሴ እንደማይፈቀደ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ በቀጥታ በረራም ሆነ የሀገር ሉዓላዊነትን በሚጥስ ሌላ ተግባር የሚደረግ እንቅስቃሴ የማይፈቀድ መሆኑን የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚኖሩ ቤተሰቦችን የቤት እድሳት የማስጀመር መርሀ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚኖሩ ቤተሰቦችን የቤት እድሳት የማስጀመር መርሀ ግብር አከናውኗል። ፋና ከሚያደርገው የመረጃ ተደራሽነት ባለፈ በበጎ ስራ ላይ በመሳተፍ አርአያ መሆን እንዳለበት…

የኦሮሚያ ክልል ለ2014 በጀት ዓመት 124 ቢሊየን ብር ረቂቅ በጀት ማዘጋጀቱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ለ2014 በጀት ዓመት 124 ቢሊየን ብር ረቂቅ በጀት ማዘጋጀቱን ገልጿል። የጨፌ ኦሮሚያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ ሀምሌ 9 እና 10 ቀን የሚካሄደውን የጨፌውን መደበኛ ጉባኤ አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።…

በአሜሪካ የኮቪድ19 ቫይረስ ስርጭት በእጥፍ እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኮቪድ19 ቫይረስ ስርጭት በእጥፍ እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ፡፡ የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ይፋ ባደረገው መረጃ፥ በአሜሪካ ለወራት እየቀነሰ የነበረው የኮቪድ19 ቫይረስ ስርጭት መጠን ካለፉት ሶስት ሳምንታት ወዲህ እንደገና…

የአማራ ክልል የጸጥታ ሃይል ከመከላከል ወደ ማጥቃት እንዲሸጋገር መመሪያ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል በህወሃት የሽብር ቡድን በሶስት ግንባር በተከፈተበት ይፋዊ ጦርነት ራሱን ከመከላከል ወጥቶ ወደ ማጥቃት ለመሸጋገር ወሰነ፡፡ የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ወቅታዊ…

በባህርዳር ከተማ በ34 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ በ34 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ (ፉኮካ) ፕሮጀክት ተመረቀ። በምረቃ ስነ ሥርዓቱ የከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች የፌደራል፣ የክልልና…

ጠ/ሚ ዐቢይ ሕዝቡ መከላከያ ሠራዊቱን በመደገፍ የውስጡን ትንኮሳና የውጪውን ጫና እንዲመክት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ እንደ ከዚህ በፊቱ እንደ አንድ ሠራዊት ሆኖ ለሀገሩ ህልውና በመቆም የመከላከያ ሠራዊቱን በሁሉም ነገር በመደገፍ የውጪውን ጫና እና የውስጡን ትንኮሳ እንዲመክት ጥሪ አቀረቡ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መግለጫ…

በደቡብ አፍሪካ በተከሰተው ግጭት 72 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ግጭት 72 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተገልጿል፡፡ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ በተጠረጠሩበት ከፍተኛ የሙስና ወንጀል የሀገሪቱ ፍርድ ቤት እንዲታሰሩ ውሳኔ ማሳለፉን በመቃወም በተነሳው ግጭት እና ሁከት የዜጎች…

የገቢዎች ሚኒስቴር ጉምሩክ ኮሚሽንና ብሄራዊ ሎተሪ በጋራ የ100 ቤቶችን አድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር፣ ጉምሩክ ኮሚሽንና ብሄራዊ ሎተሪ በአዲስ አበባ የ100 አቅመ ደካሞችን ቤቶች አድሳት አስጀምረዋል። መርሃ ግብሩን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተቋማቱ ላደረጉት ተነሳሽነትና በጎ ተግባር…

መከላከያ ሰራዊት ትዕዛዝ ሲሰጠው አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ በሚያስችል ቁመና ላይ ነው – ኮሎኔል ጌትነት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)መከላከያ ሰራዊት ትዕዛዝ በሚደርሰው ጊዜ አስፈላጊውን እርምጃ ሊወስድ በሚያስችል ቁመና ላይ እንደሚገኝ የመከላከያ ሰራዊት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል ጌትነት አዳነ አስታወቁ። የመከላከያ ሰራዊት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮሎኔል…