በመዲናዋ በነገው እለት በፕሮጀክት ምረቃ ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል አደባባይ እና እስከ ማዘጋጃ ቤት የተከናወነው የመንገድ ግንባታ ምረቃ ምክንያት በማድረግ በነገው እለት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የመስቀል አደባባይ ግንባታ እና ከመስቀል…