Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር ከተማ የሚገነባው የወጣቶች ማዕከል የመጀመሪያ ዙር ግንባታ 98.8 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ አሮጌው ማረሚያ ቤት ሚገነባው የወጣቶች መዝናኛ ማዕከል የመጀመሪያ ዙር ግንባታ 98 ነጥብ 8 በመቶ ደረሰ፡፡ በመጀመሪያ ዙር ግንባታው የሜዳ ቴንስ ፣ቮሊቮል ፣11 ሱቆች ፣ለአዛውንቶች የገበጣና የቸዝ አና የህፃናት…

የቻይና መንግስት 400 ሺህ ዶላር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት የጨቅላ ህፃናት ሞት ለመከላከል የሚያስችል 400 ሺህ ዶላር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶች ለጤና ሚኒስቴር አስረክቧል። እርዳታው የቻይና መንግስት በትግራይ እና በደቡብ ክልሎች የሚገኙ ሁለት ዞኖች ውስጥ የጨቅላ…

በትግራይ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ፕሮግራም የ10 ወራት የሥራ አፈጻጸም ተገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ የሰቆጣ ቃል ኪዳን ፕሮግራም የ10 ወራት የሥራ አፈጻጸም ተገመገመ፡፡ በግምገማው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይን ጨምሮ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ…

በመቐለ ከተማ የሚገኙ የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ የሚገኙ የጤና ተቋማት በሙሉ አቅማቸው የህክምና አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ከ60 በላይ ተንቀሳቀሽ ክሊኒኮች ተዘዋውረው የህክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ…

አምስት ሀገራት በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት እንዲሆኑ ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት ሀገራት በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡ በዚህም አልባኒያ፣ብራዚል፣ጋቦን፣ጋና እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባላት ሆነው የተመረጡ ሃገራት ናቸው፡፡ ሃገራቱ…

በ11 ወራት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባድ እቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ባለፉት 11 ወራት በተሰራው ጠንካራ የኮንትሮባድን ቁጥጥር ሥራ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገብ…

የህዳሴው ግድብ የኢትዮጵያን ዘላቂ ጥቅም እንዲያረጋግጥ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ሊጠናከር ይገባል- ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ዘላቂ ጥቅም እንዲያረጋግጥ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አረጋዊ በርሄ ጥሪ…