የሀገር ውስጥ ዜና በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ ሊካሄድ ነው Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ ለወላይታ 6ኛው ዙር "ስፖርት ለሁለንተናዊ ብልፅግና"በሚል መሪ ቃል ሊካሄድ ነው። የሩጫ ውድድ ሩ የተዘጋጀው ስፖርት ለሠላም፣ ለልማት፣ ለአብሮነትና ለለውጥ ያለውን ፋይዳ በመገንዘብና ከዘርፉ የሚገኘውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ 500 ዜጎችን ወደ አገር ሊመልስ ነው Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ 500 ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ሊመልስ መሆኑን አስታወቀ። በስደተኞች መጠለያ የሚኖሩት እነዚህ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ፍላጎት ያላቸው እና በፈቃደኝነት መሆኑም ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርቱ ዘርፍ በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከቱርኩ የትራንስፖርት እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር አዲል ካራይስማይሎግሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህርዳር ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ተጀመረ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ተጀመረ፡፡ ግንባታው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉን ጨምሮ ሌሎች የከተማና የክልል አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአጋሮና በጎማ ወረዳ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጋሮ ከተማና በጎማ ወረዳ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶቹ የመጠጥ ውሃ፣ የውስጥ ለውስጥ መንገድ፣ የሁለተኛ ትውልድ ጤና ኬላዎች፣ የገበያና የወጣቶች መዝናኛ ማዕከላት ናቸው። ለፕሮጀክቶቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ለአጣዬ ተፈናቃዮች አስረከበ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባብሮ ያሰባሰበውን ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ድጋፍ ለአጣዬ ተፈናቃዮች አስረክቧል። ድጋፉን ለአጣዬ ከተማ ያስረከቡት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአሰሪና ሠራተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ጤና ድርጅት ለኢትዮጵየ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ለኢትዮጵየ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚውል መሆኑን የድርጅቱ መረጃ ያመላክታል። የተደረገው ድጋፍም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በህንድ በኮቪድ19 በአንድ ቀን 6 ሺህ 148 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በኮቪድ19 በአንድ ቀን ከፍተኛው የሞት መጠን ተመዘገበ፡፡ በሃገሪቱ ባለፉት 24 ሰአታት 6 ሺህ 148 ሰዎች በኮቪድ19 ምክንያት ለህልፈት መዳረጋቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ይህም እስካሁን ከተመዘገቡት ከፍተኛው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢፋ ቦሩ ሀጫሉ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ36 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የአሰላ ከተማ ኢፋ ቦሩ ሀጫሉ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ በኦሮሚያ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ የሚመራ…