Fana: At a Speed of Life!

በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ   ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በዞን ደረጃ የሚዘጋጀው ታላቁ ሩጫ በወላይታ ለወላይታ 6ኛው ዙር "ስፖርት ለሁለንተናዊ ብልፅግና"በሚል መሪ ቃል ሊካሄድ ነው። የሩጫ ውድድ ሩ የተዘጋጀው ስፖርት ለሠላም፣ ለልማት፣ ለአብሮነትና ለለውጥ ያለውን ፋይዳ በመገንዘብና ከዘርፉ የሚገኘውን…

በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ 500 ዜጎችን ወደ አገር ሊመልስ  ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚኖሩ 500 ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ሊመልስ መሆኑን አስታወቀ። በስደተኞች መጠለያ የሚኖሩት እነዚህ  ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ፍላጎት ያላቸው እና  በፈቃደኝነት   መሆኑም ነው…

ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቱርክ በትራንስፖርቱ ዘርፍ በቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከቱርኩ የትራንስፖርት እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር አዲል ካራይስማይሎግሉ…

በባህርዳር ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህርዳር ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ተጀመረ፡፡ ግንባታው የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ዶክተር ድረስ ሳህሉን ጨምሮ ሌሎች የከተማና የክልል አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ዛሬ ተጀምሯል።…

በአጋሮና በጎማ ወረዳ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጋሮ ከተማና በጎማ ወረዳ ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶቹ የመጠጥ ውሃ፣ የውስጥ ለውስጥ መንገድ፣ የሁለተኛ ትውልድ ጤና ኬላዎች፣ የገበያና የወጣቶች መዝናኛ ማዕከላት ናቸው። ለፕሮጀክቶቹ…

የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ለአጣዬ ተፈናቃዮች አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባብሮ ያሰባሰበውን ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ድጋፍ ለአጣዬ ተፈናቃዮች አስረክቧል። ድጋፉን ለአጣዬ ከተማ ያስረከቡት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአሰሪና ሠራተኛ…

የዓለም ጤና ድርጅት ለኢትዮጵየ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ለኢትዮጵየ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሚውል መሆኑን የድርጅቱ መረጃ ያመላክታል። የተደረገው ድጋፍም…

በህንድ በኮቪድ19 በአንድ ቀን 6 ሺህ 148 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በኮቪድ19 በአንድ ቀን ከፍተኛው የሞት መጠን ተመዘገበ፡፡ በሃገሪቱ ባለፉት 24 ሰአታት 6 ሺህ 148 ሰዎች በኮቪድ19 ምክንያት ለህልፈት መዳረጋቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ይህም እስካሁን ከተመዘገቡት ከፍተኛው…

ኢፋ ቦሩ ሀጫሉ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ36 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የአሰላ ከተማ ኢፋ ቦሩ ሀጫሉ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ በኦሮሚያ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ የሚመራ…