አቶ ሽመልስ አብዲሳ በወሊሶ ከተማ ትምህርት ቤት እና ሆስፒታል መረቁ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በወሊሶ ከተማ ትምህርት ቤት እና ሆስፒታል መርቀው ከፍተዋል፡፡
በከተማው የኢፋ ቦሩ አርፋን ወሊሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የወሊሶ አጠቃላይ ሆስፒታል፣ የእንስሳት ገበያ ማዕከል፣…
በሻሸመኔ ከተማ በ5 ሚሊየን ብር የተደራጀው አይሲቲ ማዕከል ተመረቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ በ5 ሚሊየን ብር የተደራጀው የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ (አይ ሲ ቲ) ማዕከል ተመረቀ፡፡
ማእከሉ 25 ኮምፒዩተሮች ያሉትና ኮምፒዩተሮቹም የመፅሐፍት መረጃ ክምችት ያላቸው መሆኑን ተነግሯል፡፡…
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ተማሪዎች በህዳሴ ግድብና በውጭ ጣልቃ ገብነት ላይ ያተኮረ ውይይት አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ተማሪዎች በህዳሴ ግድብና በውጭ ጣልቃ ገብነት ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት አካሂደዋል፡፡
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከስምንት ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የተማሪ ህብረት…
በትግራይ ክልል 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች ድጋፍ ተደርጓል-አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም እየተሰራ ባለው ሂደት ውስጥ በጦርነቱ ለተጎዱና ለተፈናቀሉ ወደ 4ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚጠጉ ዜጎች ድጋፍ የተደረገላቸው መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ ይህን ያለው በሳምንቱ…
ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከጠ/ሚ ዐቢይ ለኔዘርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የተላከ ደብዳቤ አደረሱ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለኔዘርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ሩቴ የተላከ ደብዳቤን አደረሱ፡፡
ደብዳቤውን ለሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና የውጭ ንግድ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ሲግሪድ ካግ…
የቡኢ የኤሌክትሪክ ሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የቡኢ የኤሌክትሪክ ሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ፡፡
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ፣ የሀገር…
በኢትዮጵያ የጤና ክብካቤ መንደር ሊገነባ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጤና ክብካቤ መንደር ሊገነባ ነው፡፡
በመንደሩ ግንባታ እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የመሬት ባንክ እና ልማት ኮርፖሬሽን፥ ከጤና ሚኒስቴር እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽንን ጨምሮ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አድርጓል፡፡…
13ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)13ኛው የፌደራል፣የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
ጉባኤው በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫና በህዳሴ ግድብ የሁለተኛ ዙር የውሀ ሙሌት ዙሪያ በስፋት ይመክራል ተብሎ ይጠበቃል፡፡…
በምስራቅ ሐረርጌ በ11 ወራት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ119 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባለፉት 11 ወራት በደረሰ የትራፊክ አደጋ 119 ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን ኃላፊ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጎሹ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ…