የሀገር ውስጥ ዜና በደሴ ከተማ ከ3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሰረተ ልማቶች ተመረቁ Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ በ3 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሰረተ ልማቶች ተመረቁ፡፡ ፕሮጀክቶቹ ከከተማ አስተዳደሩ፣ ከዓለም ባንክ፣ ከጥረት ኮርፖሬት፣ ከክልሉ መንግስትና ከፌደራል መንግስት በተገኘ ገንዘብ የተሰሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን መልዕክት ለአውሮፓ ህብረት የስራ ሃላፊዎች አደረሱ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አደም ፋራህ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን መልዕክት ለአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል እና ለአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ዩርሱላ ቮን ደር ላየን አድርሰዋል፡፡ አፈጉባኤው ከአውሮፓ ህብረት…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2013 በጀት አመት ተጨማሪ 26 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በጀት ጸደቀ Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግስት የ2013 ተጨማሪ 26 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት መደበኛ ስብሰባውን አድርጓል፡፡ በዚህ ወቅት ለ2013 በጀት አመት የቀረበውን ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምጽ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ124 ሚሊየን ብር ማስፋፊያ የተደረገበት የጦር ሃይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አገልግሎት መስጠት ጀመረ Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ124 ሚሊየን ብር የማስፋፊያ ስራ የተሰራለት የጦር ሃይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አግልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀንአ ያደታ በሪፎርም ስራው በሆስፒታሉ የተሰሩ ስራዎችን በመጎብኘት የሆስፒታሉን አገልገሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰንበቴ ከተማ የሰላምና የእርቅ መድረክ እየተካሄደ ነው Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰንበቴ ከተማ የሰላምና የእርቅ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ ባለፉት ጊዜያት በአጣዬ እና አካባቢው ተከስቶ የነበረውን አለመረጋጋት ተከትሎ የተመለሰውን ሰላም ለማስቀጠል ያለመ ነው። በሰላምና እርቅ መድረኩ ላይ የተሳተፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ዓለም አቀፍ ህግ፣ የግጭት አፈታትና ሉዓላዊነት በሚሉ ጉዳዮች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው። የመድረኩ ዓላማ ምክንያታዊ ያልሆነውን ጫና በመረዳት ጫናውን በተጠና እና ምክንታዊ በሆነ መንገድ መመለስ…
የዜና ቪዲዮዎች የ10ሺህ ሜትር ክብረ ወሰንን የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ስኬት Amare Asrat Jun 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=KwUF28-AuLo
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት ይሰጣል Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት መሰጠት ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክትባቱ ከ2 ሚሊየን በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚሆኑ ሲሆን ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል ተብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚውል የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡ ድጋፉ በክልሉ አስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው 3 ሚሊየን ዜጎች እንደሚውልም ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ የምግብ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብር ስርአትን ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር ከፋዮችን የግብር ስርአት ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ከባንኮችና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ከአራት የግል ባንኮች…