Fana: At a Speed of Life!

የሶማሊያ ፕሬዚደንት መሃመድ ፋርማጆ ለጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሊያ ፕሬዚደንት መሃመድ ፋርማጆ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚደንቱ በመልዕክታቸው ‘‘ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያን ህዝብ ይሁንታ እንደገና በማግኘትዎ እንኳን ደስ አለዎት’’…

የመጀመሪያ ደረጃ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ ከብልጽግና ፓርቲ የተላለፈ መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀምሌ 3 ቀን 2013 ዓ.ም የተገለጸውን የመጀመሪያ ደረጃ የምርጫ ውጤት አስመልክቶ ብልጽግና ፓርቲ መልዕክት አስተላልፏል። ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተካሄደው አገራዊ ምርጫ በእርግጥም የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያረጋገጠና ለአገራችንም የዴሞክራሲ…

ኢዜማ ለዘይሴ ህዝብ ያዘጋጀው የምስጋና ስነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ለዘይሴ ህዝብ ያዘጋጀው የምስጋና ስነ-ስርአት እየተካሄደ ይገኛል። የኢዜማ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ በስነ-ስርዓቱ ላይ እንዳሉት፥ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና…

ለትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ድጋፍ ማድረጌን እቀጥላለሁ – የዓለም የምግብ ፕሮግራም

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ መንግስት ለጀመረው አገር በቀል የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ድጋፉን አጠናክሮ ለመቀጠል ቁርጠኛ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ካትሪን ፊኒ እንዳሉት፥ የኢትዮጵያ…

1ነጥብ 2ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው 48 ፕሮጀክቶች በዱከም ከተማ ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)1ነጥብ 2ቢሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው 48 ፕሮጀክቶች በዱከም ከተማ ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ኢፈ ቦሩ ትምህርት ቤትን ጨምሮ የጤና ተቋማት የአረንጓዴ ስፍራዎች ፖርኮች የንፁህ መጠጥ ውሀ እና መሰል 48 ፕሮጀክቶች ናቸው። በምርቃ ስነስርዓቱ ላይ…

ከ500ሺህ በላይ የስፖርት ቤተሰቦች ተሳታፊ የሚሆኑበት የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)" የስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአረንጓዴ አሻራ ያበበች ፣ በሰብአዊነት ላይ የተገነባች አዲስ አበባን እንፈጥራለን " በሚል በመስቀል አደባባይ በይፋ ተጀምሯል ። ለቀጣይ 3 ወራት የሚቆየው መርሃ ግብሩ ከ500 ሺህ በላይ የስፖርት…

“ክብር ለሀገር አንድነትና አብሮነት ለተሰው ጀግኖች” የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ክብር ለሀገር አንድነትና አብሮነት ለተሰዉ ጀግኖች የመከላከያ ሠራዊት አባላት" በሚል መሪ ሃሳብ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር በአዲስ አበባ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የሀገር…

በኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የዜግነት አገልግሎት መርሃ ግብር ተጀምሯል። መርሃ ግብሩ በቢሾፍቱ ከተማ የተጀመረ ሲሆን÷ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…

በመዲናዋ 1 ሚሊየን ችግኝ በአንድ ጀምበር ለመትከል የሚያስችል ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"አዲስ አበባ 1 ሚሊየን ችግኝ ትተክላለች ትንከባከባለች "በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐግብር በሁሉም ክፍለ ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ…

2 ሺህ 573 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)2 ሺህ 573 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ በሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ በተያዘው እቅድ መሰረት በርካታ ዜጎች በየቀኑ ወደ አገራቸው እየተመለሱ እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡…