የኢትዮጵያና የጅቡቲ ግንኙነት ታሪካዊ፣ ጠንካራና በማናቸውም የውጭ ተፅዕኖ የማይናወጥ ነው- የጅቡቲው ፕሬዚደንት እስማዔል ዑመር ጉሌህ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የልዑካን ቡድን ከጅቡቲ ፕሬዝዳንት እስማዔል ዑመር ጉሌህ ጋር ተወያየ።
በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ…
በመቐለ ከተማ የሰራዊቱን የደንብ ልብስ በመልበስ ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ ያሉ አካላትን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የመከላከያና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ሳይሆኑ የሰራዊቱን የደንብ ልብስ በመልበስ ጭምር ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ ያሉ አካላትን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በከተማዋ ህብረተሰቡ ሰላማዊ ኑሮ እንዳይኖር…
በመቐለ ከተማ ዙሪያ በ405 ሚሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ ዙሪያ 405 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
ፕሮጀክቱ 25 ሺህ አባወራዎችን…
በእስራኤል በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ የመርሀ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ ዲፕሎማሲ፣ እና የኢንቨስትመንት እና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ መርሀ ግብር ተካሂዷል።
ቴል አቪቭ ያፎ በሚገኘው የፔሬዝ የሰላም እና ኢኖቬሽን ማዕከል በተካሄደውበዚህ የምግብ…
የኢትዮ-አውሮፓ ሕብርት የጋራ ምክክር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የጋራ ምክክር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጆሃን ቦርግስታም በጋራ በመመራት ተካሂዷል።
ምክክሩ በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የትብብር ጉዳዮች፣…
የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ ይመረቃል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ 350 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ የተገነባው የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ በይፋ እንደሚመረቅ ተገለጸ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ቦሩ ጠቼ ÷ የቦረና የኒቨርሲቲ የመማሪያ ክፍሎች፣ የአስተዳደር፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ…
የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለት በተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለቶች መገኘታቸውን ተከትሎ ጉድለት የተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን መራዘሙን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ቦርዱ 11 ቀናት በቀሩት ምርጫ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
የብሄራዊ…
ምክር ቤቱ የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባኤው የፌደራል የጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አፅድቋል፡፡
ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳቡን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የህግ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…
13ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 13ኛው የፌደራል፣የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተጠናቋል።
ጉባዔው ባለ ስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ነው የተጠናቀቀው።
በአቋም መግለጫው ከተቀመጡት…