Fana: At a Speed of Life!

ኮቪድ19 ወደ ኢትዮጵያ ከገባ ጀምሮ ከ2 ሚሊየን 764 ሺህ በላይ ምርመራዎች ተደርገዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ19 ወደ ኢትዮጵያ ከገባ አንድ አመት ከ5 ወር ወዲህ ከ2 ሚሊየን 764 ሺህ በላይ ምርመራዎች መደረጋቸው ተገለፀ። የጤና ሚኒስቴርና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በጋራ ያዘጋጁት ትኩረቱን በኮቪድ19 ያደረገ ሀገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ…

በሶማሌ ክልል ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደም ባንክ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማን በኤረር ዞን ፊቅ ከተማ ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደም ባንክ መረቁ፡፡ ከአሁን በፊት በክልሉ አንድ የደም ባንክ ብቻ የነበረ ሲሆን ከለውጡ…

የዜጎች ሚና በምርጫ ወቅት በሚል መሪ ቃል በወሎ ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘‘የዜጎች ሚና በምርጫ ወቅት’’ በሚል መሪ ቃል በወሎ ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በወሎ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በዩኒቨርሲቲው ግቢ እየተካሄደ ሲሆን፥ በውይይቱ መግቢያ የኮምቦልቻ ከተማ…

95 የሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጂና በቦረና ዞን በተደረገው ዘመቻ 95 የሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በተደረገው ዘመቻም 95 የሸኔ ተጣቂዎች ሲደመሰሱ በርካቶች ደግሞ እንደቆሰሉ ታውቋል፡፡ በተጨማሪም…

የፒኮክ መናፈሻ መካነ እንስሳት ፓርክ በይፋ ተመርቆ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፒኮክ መናፈሻ አዲስ የመካነ እንስሳት (ዙ ፓርክ) በይፋ ተመርቆ ተከፈተ ። ፓርኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማዋ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፣ የመከላከያ ሚኒስትር…

ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከጠ/ሚ ዐቢይ የተላከ ደብዳቤን ለኡጋንዳው ፕሬዚዳንት አደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተላከ ደብዳቤን ለዑጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ አደረሱ፡፡ በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቷል፡፡…

የኬንያ መንግስት የላሙ ወደብ ኢትዮጵያ እንድትጠቀምበት ሁኔታዎችን እያመቻች መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኬንያ መንግስት የላፕሴት ኮሪደር ልማት አካል የሆነውን የላሙ ወደብ ኢትዮጵያ እንድትጠቀምበት ሁኔታዎችን እያመቻች መሆኑን ገልጿል። የላፕሴት ኮሪደር ልማት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ሚኒስትር ሜና አኬንዶ በኬንያ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ኤምባሲ ጉብኝት በማድረግ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከኢትዮጵያዉያን ማህበረሰብ አደረጃጀት መሪዎች ጋር ዉይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አደረጃጀት መሪዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ በወቅቱም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በፀረ -ሰላም ሀይሎች…

በመዲናዋ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ተመረቁ

 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 51 የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተመርቀዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለወጣቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን…

አቶ ደመቀ ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር በስልክ ተዋያዩ፡፡ በዚህ ወቅትም ሚኒስትሮቹ የየሀገራቱን ሉዓላዊነት ለማክበርና ትብብር ለማስጠቅ ያላቸውን የሁለትዮሽ…