Fana: At a Speed of Life!

በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ዓለም አቀፍ ህግ፣ የግጭት አፈታትና ሉዓላዊነት በሚሉ ጉዳዮች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው። የመድረኩ ዓላማ ምክንያታዊ ያልሆነውን ጫና በመረዳት ጫናውን በተጠና እና ምክንታዊ በሆነ መንገድ መመለስ…

በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት መሰጠት ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክትባቱ ከ2 ሚሊየን በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚሆኑ ሲሆን ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል ተብሏል፡፡…

አሜሪካ በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚውል የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡ ድጋፉ በክልሉ አስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው 3 ሚሊየን ዜጎች እንደሚውልም ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ የምግብ፣…

የግብር ስርአትን ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር ከፋዮችን የግብር ስርአት ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ከባንኮችና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ከአራት የግል ባንኮች…

በገጠር የበይነ-መረብ ግንኙነትንለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና "ኢንተርኔት ሶሳይቲ" በገጠር የበይነ-መረብ ግንኙነትን (ኢንተርኔት) ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ የዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት የተጀመረውን ስራ የሚደግፍ፣ በገጠር ጠንካራ የበይነ መረብ ግንኙነትን…

ባለፉት 223 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 261 ፅኑ ህሙማን ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4 ሺህ 935 የላብራቶሪ ናሙና ምርመራ 223 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰዓታት  የስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በአጠቃላይ በቫይረሱ ምክንያት…

በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚደረግ እየተላላፈ ያለው መረጃ የተዛባ ነው-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚደረግ እየተላላፈ ያለው መረጃ የተዛባ  መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን  አስታውቋል፡፡ ህገወጥ ስብሰባ ለማድረግ እንቅስቃሴ የሚደረግ ከሆነ በህግ አግባብ እርምጃ ለመውሰድ…