የሀገር ውስጥ ዜና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ዓለም አቀፍ ህግ፣ የግጭት አፈታትና ሉዓላዊነት በሚሉ ጉዳዮች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውይይት እየተደረገ ነው። የመድረኩ ዓላማ ምክንያታዊ ያልሆነውን ጫና በመረዳት ጫናውን በተጠና እና ምክንታዊ በሆነ መንገድ መመለስ…
የዜና ቪዲዮዎች የ10ሺህ ሜትር ክብረ ወሰንን የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ ስኬት Amare Asrat Jun 10, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=KwUF28-AuLo
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት ይሰጣል Feven Bishaw Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከዛሬ ጀምሮ የኮሌራ ክትባት መሰጠት ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ፡፡ በክትባቱ ከ2 ሚሊየን በላይ ሰዎች ተደራሽ የሚሆኑ ሲሆን ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል ተብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት በትግራይ ክልል ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ የሚውል የ181 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡ ድጋፉ በክልሉ አስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው 3 ሚሊየን ዜጎች እንደሚውልም ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ የምግብ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የግብር ስርአትን ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር የግብር ከፋዮችን የግብር ስርአት ቀልጣፋ የሚያደርግ ስምምነት ከባንኮችና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ ጋር ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ከአራት የግል ባንኮች…
የሀገር ውስጥ ዜና በገጠር የበይነ-መረብ ግንኙነትንለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ Meseret Demissu Jun 10, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና "ኢንተርኔት ሶሳይቲ" በገጠር የበይነ-መረብ ግንኙነትን (ኢንተርኔት) ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ የዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት የተጀመረውን ስራ የሚደግፍ፣ በገጠር ጠንካራ የበይነ መረብ ግንኙነትን…
ኮሮናቫይረስ ባለፉት 223 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 261 ፅኑ ህሙማን ይገኛሉ Tibebu Kebede Jun 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 4 ሺህ 935 የላብራቶሪ ናሙና ምርመራ 223 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባለፉት 24 ሰዓታት የስድስት ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በአጠቃላይ በቫይረሱ ምክንያት…
የዜና ቪዲዮዎች ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የተሰጠ እውቅና እና ምስጋና Amare Asrat Jun 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=PkkGy_NcmLw
የዜና ቪዲዮዎች በሰብአዊ መብት ስም የተሸፈነው ድብቁ አላማ Amare Asrat Jun 9, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=bqgUM2A0D-w
የሀገር ውስጥ ዜና በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚደረግ እየተላላፈ ያለው መረጃ የተዛባ ነው-ፖሊስ Tibebu Kebede Jun 9, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 3 ቀን 2013 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ እንደሚደረግ እየተላላፈ ያለው መረጃ የተዛባ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ህገወጥ ስብሰባ ለማድረግ እንቅስቃሴ የሚደረግ ከሆነ በህግ አግባብ እርምጃ ለመውሰድ…