Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ትምህርትና ስልጠና ልህቀት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የቴክኒክ ትምህርትና ስልጠና ልህቀት ማዕከል በ12 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ የአሜሪካን ዶላር ሊገነባ ነው፡፡ የልህቀት ማዕከሉን ለመገንባት  የመሰረት ድንጋይ የተቀመጠ ሲሆን በመርሃ…

በሶስት ቋንቋዎች የተሰራ ፊልም ለእይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓባይ ወንዝ ዙሪያ የሚያጠነጥን "ሂድ ና" የተሰኘ ፊልም ለእይታ ሊቀርብ ነው:: ፊልሙ በሶስት ቋንቋዎች የተዘጋጀ ሲሆን ከዓባይ መነሻ ሰከላ ጀምሮ የተሰራ አዝናኝና አስተማሪ ፊልም እንደሆነ ተነግሯል::…

የባቫሪያን ራስ ገዝ አስተዳደር ኮቪድ19ን ለመከላከል ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከባቫሪያን ራስ ገዝ አስተዳደር የአውሮፓ ጉዳዮችና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትር ሚላኔ ሁመል እና በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ ኮቪድን በመከላከል…

የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ተመርቀዋል፡፡ በዚህም ሁለት የአካዳሚክ ህንጻዎች የተመረቁት ሲሆን፥ በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የተለያዩ የስራ…

ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ አግኘቻለሁ አለ፡፡ በ 11 ወራት ውስጥ ብቻ የተገኘው ገቢ ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር…