ዲፕሎማሲያን – አሜሪካ ፣ የህዳሴ ግድብ እና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ
https://www.youtube.com/watch?v=kPAx3r0O960
ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ አግኘቻለሁ አለ፡፡
በ 11 ወራት ውስጥ ብቻ የተገኘው ገቢ ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር…
ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 31 አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾሙ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 81 አዳዲስ የካቢኔ አባላቶቻቸውን ይፋ አደረጉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ 31 አዳዲስ ሚኒስትሮች እና 50 ምክትሎቻቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡
ከአዳዲስ ተሿሚዎች ውስጥ ከ10 የሚበልጡ ሴት ተሿሚዎች ይገኙበታል፡፡…
በአማራ ክልል በመጪዉ የመኽር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ሊሸፈን ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪዉ የመኸር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መለስ መኮንን እንደገለፁት፥ በመስኖ ስንዴን የማምረት ስራ ዘንድሮ በክልሉ የተለያዮ…
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጉራጌ ባህል ማዕከል ግንባታ ቦታ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር የኮንፈረንስ ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው የቦታ ስጦታውን አስረክበዋል።
ምክትል ከንቲባዋ የባህል ማዕከል መኖር በሃገራችን ቱሪዝም ዕድገት እና የቱሪስት ፍሰት…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻግኒ ከተማና ጓንጓ ወረዳ ህዝብ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቻግኒ ከተማና ጓንጓ ወረዳ ህዝብ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ የብልጽግና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው፣ የሠላም ሚኒስትር…
ኢትዮጵያውያን በዘር በሀይማኖትና በጎሳ ሳይከፋፋሉ በጋራ የውጭ ተፅዕኖን መቋቋም እንደሚገባቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ኢትዮጵያውያን በዘር በሀይማኖትና በጎሳ ሳይከፋፋሉ በአንድነት ቆመው የውጭ ሀገራትን ተፅዕኖ መቋቋም እንደሚገባቸው ገለጸ።
ጉባኤው በሰላም በአብሮነትና በግጭት አያያዝና አፈታት ላይ ያተኮረ ምክክር ዛሬ በጅማ…
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችና የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡
በሰሜን ሸዋ ዞን ቂምቢቢት ወረዳ ከ159 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡
በወረዳው የተገነቡ ፕሮጀክቶችን በኦሮሚያ የእርሻ እና…
ቦርዱ የድምፅ መስጫ ቀን ስልጠና ቁሳቁስ ስርጭት በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የድምፅ መስጫ ቀን የስልጠና ቁሳቁስ ስርጭት በቀጣዮቹ ሁለት ቀናት እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ፡፡
ቦርዱ የምርጫ ስራ የቁሳቁስ ዝግጅት ያለበትን ሁኔታ ለሚዲያ ባለሙያዎች እያስጎበኘ ነው፡፡
የስልጠና ቁሳቁስ ስርጭት…