Fana: At a Speed of Life!

የጉራጌ ልማትና ባህል ማዕከል ዓመታዊ ኮንፍረንስ የማጠቃለያ መርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጉራጌ ልማትና ባህል ማእከል ዓመታዊ ኮንፍረንስ የማጠቃለያ መርሀ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በመርሀ ግብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳው፣ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና…

በአሸባሪው ህወሓት ሲደርስባቸው የነበሩ ግፎችንና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሠልፍ በሑመራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወልቃይት ጠገዴ የሑመራ ከተማ ነዋሪዎች በአሸባሪው ህወሓት ሲደርስባቸው የነበሩ ግፎችንና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ሠልፍ በሑመራ ተካሂዷል። በአሸባሪው ህወሓት አገዛዝ ዘመን የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ በደሎች ደርሰውበታል፤ በርካቶች ለህልፈት…

ከቀሬጎሃ (ጐሃፅዮን) እስከ ደጀን ያለው የዓባይ በረሃ በደን ሊሸፈን ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አካባቢና ደን ምርምር ኢንስቲቲዩት የባዮ ቴክኖሎጂ ተመራማሪ አቶ አዱኛው አድማስ ከቀሬ ጎሃ (ጐሐፅዮን) ወረጃርሶ ወረዳ እስከ ደጀን ያለው የዓባይ በረሃ በደን ሊሸፈን መሆኑን አስታውቀዋል። ተመራማሪው ከሰሜን ሸዋ ዞን ከቀሬ ጎሃ (ጐሐፅዮን)…

አትሌት ለተሰንበት ግደይ የዓለም ክብረወሰን ሰበረች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አትሌት ለተሰንበት ግደይ 10ሺህ ሜትር የሴቶች አዲስ የዓለም ክብረወሰን አስመዘገበች፡፡ ከሶስት ቀን በፊት በሲፈን ሀሰን የተመዘገበውን ሪከርድ በማሻሻል ሪከርድ ያስመዘገበቸው፡፡ 29 ደቂቃ 6 ሰከንድ 82…

በመቐለ ዳግም ትምህርት በመጀመሩ መደሰታቸውን ተማሪዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መቐለከተማ የመማር ማስተማር ሂደቱ ዳግም በመጀመሩ መደሰታቸውን ተማሪዎች ገለጹ፡፡ የጋዜጠኞች ቡድን በመቐለ የፈለገ ህይወት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትና በአጼ ዮሐንስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት የመማር ማስተማር ሂደቱን…

በትግራይ ክልል ከአንድ ሚሊየን የሚበልጡ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የሴፍቲኔት ፕሮግራም ሊጀመር ነው 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል ከድህነት ወለል በታች የሚገኙ ከአንድ ሚሊየን የሚበልጡ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ አምስተኛው ምዕራፍ የሴፍቲኔት ፕሮግራም ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ። የልማታዊ ሴፍቲኔት የአምስተኛ ምዕራፍ መረሃ ግብር በክልሉ ለመጀመር የሚያስችል የትውውቅ…

የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ 2ኛ አማራጭ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ 2ኛ አማራጭ ውሳኔ አስተላልፏል። ውሳኔው የተላለፈው የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ መሆኑ ተመላክቷል።…