Fana: At a Speed of Life!

የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ 2ኛ አማራጭ ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2014 የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦችን በተመለከተ 2ኛ አማራጭ ውሳኔ አስተላልፏል። ውሳኔው የተላለፈው የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ መሆኑ ተመላክቷል።…

በኢትዮጵያ አዲስ የሚሰማራው የቴሌኮም ኩባንያ ይፋዊ የፊርማ ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ እና የኬንያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በተገኙበት በኢትዮጵያ አዲስ የሚሰማራው የቴሌኮም ኩባንያ ይፋዊ የፊርማ ስነ ስርዓት ተከናውኗል። ስምምነቱ የስራ ፈቃድ አሰጣጥ ነው። ጠቅላይ…

የንግድ ስራ እቅድ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ ተወዳዳሪዎች ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ስራ እቅድ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ 5 ተወዳዳሪዎች የ840 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተላቸው። የኢትዮጵያ የኢንተርፕሩነርሺፕ ልማት ማዕከል ሲያወዳድራቸው ከነበሩ ተወዳዳሪዎች ከአንደኛ እስከ አምስተኛ ለወጡት ስራ ፈጣሪዎች ነው ሽልማቱ…

የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በስራ እድል ፈጠራ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ  5 ተወዳዳሪዎች የ840 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተላቸው። የኢትዮጵያ የኢንተርፕሩነርሺፕ ልማት ማዕከል ሲያወዳድራቸው ከነበሩ ተወዳዳሪዎች ከአንደኛ እስከ አምስተኛ ለወጡት ስራ ፈጣሪዎች ነው ሽልማቱ የተበረከተው።…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር በመሆን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አከናወኑ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን…

የጃፓኑ ሱምቶም  ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ በቴሌኮም ዘርፍ ኢንቨስት እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጃፓኑ ሱምቶም  ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ በቴሌኮም ዘርፍ ኢንቨስት እንደሚያደርግ ገለጸ። በቴሌኮም ዘርፍ የውጭ ባለሀብቶች እንዲሳተፉ መንግስት በወሰደው ውሳኔ መሠረት  ጨረታውን ያሸነው  ‘የግሎባል ፓርትነርሽፕ ፎር ኢትዮጵያ ‘ ድርጅት  አንዱ…

በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1ነጥብ3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በችግር ውስጥ ያሉ አፍሪካውያንን ህይወት የሚያሻሻል የ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ማስተርካርድ ፋውንዴሽ እና የአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በሚሊየን ለሚቆጠሩ አፍሪካውያንን የኑሮ ደረጃን ማሻሻል እና…

በሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች 1ነጥብ 5 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም 1ነጥብ 5 ቢሊየን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡ ለዚህም በአማራ ልማት ማህበር የሚመራ ዐቢይ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩ ይታወቃል፡፡ ኮሚቴው በሰሜን ሸዋ…

በትግራይ ክልል 10 ሚሊየን ችግኞች ለተከላ ተዘጋጁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል በዘንድሮ የክረምት ወቅት የሚተከሉ 10 ሚሊየን ችግኞች መዘጋጀታቸውን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እርሻ እና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና የምግብ ዋስትና ዘርፍ አስተባባሪ ደስታ ገብረ ስላሴ እንደገለጹት፥…

የአሜሪካ ማዕቀብ በኢትዮጵያ ላይ ሊያሳድር በሚችለው  ጫና ላይ የሚመክር ውይይት በድሬዳዋ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችውን ማእቀብ ተከትሎ ሊያሳድረው በሚችለው ጫና ላይ የሚመክር ውይይት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ኢትዮጵያ እያከናወነችው ባለችው የልማትና የህግ-ማስከበር ስራዎች ብሎም የውስጥ ጉዳዮች ላይ…