Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጊንዲር ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የአመራሮች ቡድን በምስራቅ በባሌ ዞን ጊንዲር ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል፡፡ በምስራቅ ባሌ ዞን 109 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የስንዴ ልማት…

በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። በመሰረት ድንጋይ ማሰቀመጥ ስነስርዓቱ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድሩ፣ የክልሉ የስራ ሀላፊዎችና የደገህቡር ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።…

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መስጫ ጊዜ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 የትምህርት ዘመን ክልላዊ ፈተና ከሰኔ 23-25 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙላው አበበ በ5 ሺህ 520 ትምህርት ቤቶች የሚማሩ 420 ሺህ…

ለ315 ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው ወደ ታዳጊ መካከለኛ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…

የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ዜጎች አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ እርዳታ አድርጓል። ሚኒስቴሩ በአጣዬ፣ ትግራይ እና መተከል አካባቢ በተለያዩ ወቅቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች ነው እርዳታውን…

ማህበሩ በመዲናዋ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ሊያለማበት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ለማልማት መወሰኑን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) የ2013 ዓ.ም ማጠቃለያ ኮንፍረንሱን ያካሄደ…

የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያደረገው ባዮ ኢኮኖሚክ አፍሪካ የተባለ የበጎ አድራጎት ማህበር ነው፡፡ የማህበሩ…