Fana: At a Speed of Life!

በ800 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ800 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረተ ድንጋዩን ያስቀመጡት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ…

ግብጽ የስዊዝ ካናልን ዘግታ የቆየችውን መርከብ ለመልቀቅ ተስማማች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መርከቧ ላደረሰችው ጉዳት ካሳ እስከሚከፈል ድረስ እንዳትንቀሳቀስ ታግዳ ቆይታለች፡፡ ከመርከቧ ባለቤቶችና ከመድህን ኩባንያው ጋር በተደረሰው የካሳ ስምምነት መሰረት ነው ግብጽ ኤቨር ግሪን የተባለችውን መርከብ እንደምትለቅ ያስታወቀችው፡፡…

መከላከያ ሰራዊትን ከትግራይ ክልል ማስወጣት የተጀመረው ከአንድ ወር በፊት መሆኑን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሰራዊትን ከትግራይ ክልል ማስወጣት የተጀመረው ከአንድ ወር በፊት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትግራይ ክልልን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ…

ለሰላም የሚከፈል ማንኛውንም ነገር እንከፍላለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም የሚከፈል ማንኛውንም ነገር እንከፍላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይአሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለምክር ቤት አባላት ለሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ኢትዮጵያ በሰላምና በትብብር መልማት ትፈልጋለች ብለዋል፡፡…

የ2014 የፌዴራል መንግስት በጀት 561 ነጥብ 67 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ2014 በጀት ዓመት የቀረበውን 561 ነጥብ 67 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዳራሽ ልዩ ስብሰባ በጀቱን አጽድቆታል። በስብሰባው ላይ በፌዴራል መንግስት በጀት ላይ…

በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች መሰጠት መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለፈተናው 10 ሺህ 319 ወንድ እና 7 ሺህ 639 ሴት ተማሪዎች በድምሩ 17 ሺህ 958 የቀንና የማታ ተማሪዎች…

ግድቡ የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳንና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የምንከተለው ሂደት የኢትዮጵያን የሀይል ችግር የሚፈታ፣ የሱዳን እና የግብጽን ስጋት የሚቀንስ እንዲሁም በጋራ የምናድግበት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከህዝብ…

የስድስት ከተሞች የመረጃ አስተዳደር በቅርቡ ስራ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስት ከተሞች የመረጃ አስተዳደር በቅርቡ ስራ ይጀምራል፡፡ የመረጃ አስተዳደሩ ከተሞች ራሳቸውን እንዲያስተዋውቁ፣ የሚሰሩትን ስራ ህዝብ እንዲያውቅላቸው፣ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲተዋወቅ፣ ከውጭ የሚመጡ ሰዎች የተሟላ መረጃ እንዲያገኙ ለማድረግ…