የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጊንዲር ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ Feven Bishaw Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የአመራሮች ቡድን በምስራቅ በባሌ ዞን ጊንዲር ወረዳ በመስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎብኝቷል፡፡ በምስራቅ ባሌ ዞን 109 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የስንዴ ልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ Meseret Awoke Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ800 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የደገሀቡር ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል። በመሰረት ድንጋይ ማሰቀመጥ ስነስርዓቱ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድሩ፣ የክልሉ የስራ ሀላፊዎችና የደገህቡር ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና መስጫ ጊዜ ይፋ አደረገ Feven Bishaw Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 የትምህርት ዘመን ክልላዊ ፈተና ከሰኔ 23-25 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሙላው አበበ በ5 ሺህ 520 ትምህርት ቤቶች የሚማሩ 420 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ315 ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ Meseret Awoke Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጥቃቅንና አነስተኛ ተደራጅተው ወደ ታዳጊ መካከለኛ ባለሃብትነት የተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር ተካሄደ። በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ለተፈናቀሉ ዜጎች አደረገ Meseret Awoke Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ እርዳታ አድርጓል። ሚኒስቴሩ በአጣዬ፣ ትግራይ እና መተከል አካባቢ በተለያዩ ወቅቶች ለተፈናቀሉ ዜጎች ነው እርዳታውን…
የዜና ቪዲዮዎች ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ እና ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ በኦሮሚያ ልማት ማህበር ኮንፈረንስ ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Jun 4, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=s-58Bagl_Zg
የሀገር ውስጥ ዜና ማህበሩ በመዲናዋ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ሊያለማበት ነው ተባለ Meseret Awoke Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ልማት ማህበር በአዲስ አበባ ያሰባሰበውን ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ከተማዋን ለማልማት መወሰኑን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ልማት ማህበር (ኦልማ) የ2013 ዓ.ም ማጠቃለያ ኮንፍረንሱን ያካሄደ…
የዜና ቪዲዮዎች የአፍሪካ የልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አኪዉሚ አዴሲና በኦሮሚያ ልማት ማህበር ኮንፈረንስ ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Jun 4, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=syfrniNov6E
የሀገር ውስጥ ዜና የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ Feven Bishaw Jun 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የዓይን ህክምና መስጫ ቁሳቁስ ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማህበር ድጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉን ያደረገው ባዮ ኢኮኖሚክ አፍሪካ የተባለ የበጎ አድራጎት ማህበር ነው፡፡ የማህበሩ…
የዜና ቪዲዮዎች ግብርናውን የማዘመን ሥራ በኦሮሚያ Amare Asrat Jun 4, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=WGCpLPBTOEI