Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 10 ወራት ከወርቅ ከ505 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት ውስጥ ከ6 ሺህ 785 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለገበያ በማቅረብ ከ505 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ማስገኘት መቻሉን አስታወቀ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተፈጥሮ ሀብት፣ መስኖ እና ኢነርጂ…

በጋራ ስንተባበር ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ እንችላላን – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋራ ስንተባበር ኢትዮጵያን ከፍ ማድረግ እንደሚቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። የኦሮሚያ ልማት ማህበር አመታዊ ኮንፈረንስ በአንድነት ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበኩላቸው…

የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ስራዎች አፈፃፀምና ወቅታዊ ጉዳዮች ግምገማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፖርቲ የምርጫ ስራዎች አፈፃፀምና ወቅታዊ ጉዳዮች ግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተጀምሯል። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የደቡብ ክልል ብልፅግና ፖርቲ ፅህፈት…

የከፍተኛ ትምህርት ጥራት ምክር ቤት ተመሠረተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ጥራት ምክር ቤት ተመሠረተ፡፡ ምክር ቤቱ ጥራቱን የጠበቀ ቀጣይነት ያለው የጥራት ባህል እንዲፈጠር ማድረግ የሚያስችል ገለልተኛ ነው ተብሏል፡፡ የሰለጠነ የሠው ሀይል፣ ለምርምር ብቁ የሆኑ…

አክሲዮን ማህበሩ ለማህበረሰብ አገልግሎት እያደረገ ያለው አስተዋፅዖ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ናሽናል ሲሚንት አክሲዮን ማህበር ግምታቸው 1 ሚሊየን የሆኑ የኦክስጅን ሲሊንደርና የተለያዩ የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችን ለድሬዳዋ ጤና ቢሮ አበርክቷል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር አክሲዮን…

የትራንስፖርት ዘርፍ ስራዎች ችግር ፈቺ በሆኑ ጥናቶች ላይ መመስረት አለበት – የትራንስፖርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የትራንስፖርት ዘርፍ ካለው ሰፊ ተልዕኮ አንጻር ስራዎች ችግር ፈቺ በሆኑ ጥናቶች ላይ መመስረት እንዳለባቸው ገልጸዋል። የትራንስፖርት ሚኒስቴር በተለያዩ የጥናት ሰነዶች ላይ ውይይት አድርጓል።…

ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ምሥራቅ ምሥራቅ ሪጅን የ4ጂ አገልገሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሰሜን ምሥራቅ ምሥራቅ ሪጅን አራት ከተሞች የአራተኛ ትውልድ (4ጂ)አገልገሎት አስጀመረ:: ኢትዮ ቴሌኮም በሠመራ፣ ሎጊያ፣ አሳይታ እና አዋሽ ሰባት ኪሎ ከተሞች ነው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ የሞባይል ኢንተርኔት…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት በመዲናው የሚከናወኑ የሪፎርም ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና በአዲስ አበባ ከተማ የሪፎርም ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶክተር አኪንውሚ እና ባልደረቦቻቸው በትናንትናው ዕለት የሪፎርም…

ተጨማሪ 249 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 936 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 376 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 249 ሰዎች ቫይረሱ ተገኘባቸው፡፡ ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰኣት የሰባት ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በፌስ…