Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ በዚህ ሳምንት የተጠቃለለ የምርጫ ውጤት እንደሚያሳውቅ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ ሳምንት የተጠቃለለ የምርጫ ውጤት እንደሚያሳውቅ ገለጸ። ድምጽ በተሰጠባቸው ሁሉም የምርጫ ክልሎች ውጤት ተጠቃሎ መግባቱን የቦርዱ የኮሙዩኒኬሽን ሃላፊ ሶሊያና ሽመልስ ተናግረዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ለቦርዱ…

የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም የመሰናዶ ትምህርት ፈተና ወስደው የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎችን መቀበል ጀምሯል፡፡ በተያዘው የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚገቡ አዲስ ተማሪዎች ብዛትም 3 ሺህ 559 መሆኑ…

አምባሳደር ይበልጣል በሱዳን ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከአለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ኤዲ ሮው ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ይበልጣል ስለ ትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ፣…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በካፍ የውድድር ፈቃድ አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን በካፍ የውድድር ፈቃድ አግኝቷል። ለመጀመሪያ ጊዜ በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ካፍ በ2021-22 በሚዘጋጀው የአፍሪካ የሴቶች የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ኢትዮጵያን ወክሎ የሚወዳደረው የኢትዮጵያ…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባሄውን የፊታችን ሐምሌ 7 ቀን ያካሂዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባሄውን የፊታችን ሐምሌ 7 ቀን 2013 ዓ.ም ያካሂዳል፡፡ ጉባሄው በአዳማ ከተማ በገልመ አባ ገዳ እንደሚካሄድ ከጨፌ ኦሮሚያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቀረበው የቴሌቪዥን ጣቢያ ስያሜ ለውጥ ጥያቄ በባለስልጣኑ ተቀባይነት አገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያቀረበለትን የቴሌቪዥን ጣቢያ ስያሜ ቅያሬ ጥያቄ ተቀበለ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ ‘ትግራይ ቴሌቪዥን’ በሚል ስያሜ የሚታወቀው ጣቢያ ‘ይሓ ቲቪ’ የሚል ስያሜ እንዲሰጠው ያቀረበው…

የወጣቶች አረንጓዴ አሻራ ተከላ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት የወጣቶች አረንጓዴ አሻራ ተከላ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በተለያዩ ክልሎች መካሄዱ ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ ማስጀመርያ ክልላዊ…

የህዋ ሳይንስ ባለውለታዋ ሃብል ቴሌስኮፕ ብልሽት አጋጥሟታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 30 አመታት ጥልቁን የህዋ ክፍል ስትቃኝ የሰው ልጅ በዘርፉ የሚያካሂደውን ምርምር በእጅጉ ስታግዝ ኖራለች። በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1990 ሚያዝያ ወር ወደ ህዋ የተወነጨፈችው መንኮራኩር የተሸከመቻትና ለጠፈር ምርምር አጋዥ የሆነችው ሀብል…

የምስራቅ አፍሪካ ወጣቶች  በአዲስ አበባ ችግኝ ሊተክሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ወጣቶች በሰላም ዙሪያ ግንዛቤ የሚለዋወጡበትና ችግኝ የሚተክሉበት የሁለት ቀናት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ። "ወጣቶች ሰላምን ያንጻሉ፤ አካባቢን ይንከባከባሉ" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደው ሁነት የምስራቅ አፍሪከ…

በ800 ሚሊየን ብር ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ800 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባው የሐዋሳ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ። የመሰረተ ድንጋዩን ያስቀመጡት የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ…