Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ የተረጋጋ ህዝባዊ ሰላምና አስተዳደርን ለማረጋገጥ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- በትግራይ ህዝብን ማእከል ያደረገ የተረጋጋ ህዝባዊ ሰላምና አስተዳደርን ለማረጋገጥ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ጥሪ አቀረቡ። ዋና ስራ አስፈጻሚው በጥሪያቸው “በህዝቦች ዘላቂ…

የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበርና ፌሌክስ ሲሼኬዲ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር እና የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በሁለትዮሽ፣…

ሕወሓት ስልጣን ካጣ በኋላ ‘የጸጥታ ኃይል መምሪያ’ የሚል ዘርፍ አደራጅቶ ለሽብር ሲንቀሳቀስ ቆይቷል – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራት (ሕወሓት) በማዕከላዊ መንግስቱ ያለውን ስልጣን ካጣ በኋላ ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ 2011 ዓ.ም 'የጸጥታ ኃይል መምሪያ' የሚል ዘርፍ አድራጅቶ ለሽብር ተግባር ሲዘጋጅ መቆየቱን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ገለጸ።…

በአዲስ አበባና በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባና በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የተቀናጀ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም አቅደው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ኃይል…

መንግስት በምርጫ ሂደቱ ሊከሰቱ የሚችሉ የጸጥታ ችግሮችን በመለየት እርምጃ እየወሰደ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በምርጫ ሂደቱ ሊከሰቱ የሚችሉ የጸጥታ ችግሮችን በመለየት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን መንግስት አስታውቋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ዶክተር ቢቂላ ሁሪሳ በተለያዩ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በአክሱም ከተማ የተፈጸሙ ወንጀሎችን እና የተከናወኑ የወንጀል ምርመራ ተግባራትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በትግራይ ክልል በአክሱም ከተማ የተፈጸሙ ወንጀሎችን እና የተከናወኑ የወንጀል ምርመራ ተግባራትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ላለፉት ሁለት ወራት ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና…

ሰራተኞች እያሳዩት ያለው መዘናጋት የኮቪድ 19 ወረርሽኝ እንዲስፋፋ እያደረገ ነው-የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጥንቃቄዎች ላይ ሰራተኞች እያሳዩት ያለው መዘናጋት ወረርሽኙ እንዲስፋፋ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ። የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ እንደገለጹት፤ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚደረገው…

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ከፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ ጋር ተወያዩ። ርዕሰ መስተዳድሩ የፈረንሳይ መንግስት በቅርስ ጥበቃና በከተማ ልማት ዘርፎች ዙሪያ  ለክልሉ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።…

በመዲናዋ ለሚገኙ 828 አርሶ አደሮች እና የአርሶ አደር ልጆች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ 828 አርሶ አደሮች እና የአርሶ አደር ልጆች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ተሰጠ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ላገኙ አርሶ አደሮችና የአርሶ አደር…