Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው ተአማኒ፣ ሰላማዊ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የሴቶች ሚና ከፍተኛ ሊሆን ይገባል – ወይዘሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ሃገራዊው ምርጫ ተአማኒ፣ ሰላማዊ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የሴቶች ሚና ከፍተኛ ሊሆን ይገባል አሉ፡፡ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ሁሉን አቀፍ የሴቶች ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡…

በኢትዮጵያ የደን ሽፋኑን ወደ 17 ነጥብ 2 በመቶ ማሳደግ ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት አመታት የደን መጨፍጨፍን ለመቀነስ በተሰራ ስራ የሀገሪቱን የደን ሽፋን ወደ 17 ነጥብ 2 በመቶ ማሳደግ መቻሉ ተገለፀ። ከዚህ ባለፈም በሃገራዊው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር አማካኝነት ህዝቡን በማሳተፍ በአራት አመታት…

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ  ሜትር ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸነፈች

አዲስ አበባ  ፣ግንቦት 2  ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ )ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ10 ሺህ  ሜትር የመጀመሪያ የውድድር ተሳትፎዋ ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ አሸንፋለች፡፡ በፖርቹጋል በተደረገ የፌርናንዳ ሪቤይሮ ጎልድ በ10 ሺህ  ሜትር ሴቶች ውድድር አትሌት ጉዳፍ  ፀጋይ በመጀመሪያ ተሳትፎዋ…

ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ

ከተማ አስተዳደሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል።  የመግለጫው ሙሉቃል እንደ ሚከተለው ቀርቧል። ኢትዮጵያ ሀገራችን በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ከምትታወቅባቸዉና ከምትከበርባቸዉ ሀገራዊ ልዩ እሴቶቿ ዉስጥ አንዱ የዘርፈ ብዙ ልዩነቶች የመቻቻል ምድር መሆኗ ሲሆን ህዝቦቿ…

ደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተመረቁ። የተመረቁት ሆስፒታሎች ደቡብ ኦሞ ዞን ማሌ ወረዳ የሚገኘው ኮይቬ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና በደቡብ አሪ ወረዳ የሚገኘው ጋዘን…

የጋምቤላ ክልል እና የአፐር ናይል አስተዳደሮች በድንበር አካባቢ የጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል እና በደቡብ ሱዳን የአፐር ናይል አስተዳደሮች በጋራ የድንበር አካባቢ በጸጥታና ሰላም እንዲሁም በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ። የሁለቱ አስተዳደር አመራሮች በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች…

ኢትዮጵያን የገጠሟትን ፈተናዎች በድል ለመሻገር በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአንድነት ሊቆሙ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የገጠሟትን ፈተናዎች በድል ለመሻገር በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአንድነት ሊቆሙ እንደሚገባ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ  ላይ ያተኮረ በአሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት በተቋቋሙ ሶስት…

በጣሊያን ቱሪን  የኢትዮጵያ የክብር ቆንስል ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ  አምባሳደር  ደሚቱ ሐምቢሳ በጣሊያን ቱሪን የኢትዮጵያ የክብር ቆንስልን መርቀው ከፍተዋል። ኢንጂነር ፍራንኮ ሩቢኒ በቱሪን አዲሱ የኢትዮጵያ የክብር ቆንስል ሲሆኑ በቱሪን ፖሊቴክኒክ ዩኒቨርስቲ ኢንጂነሪንግ ሲያስተምሩ …