ምርጫው ተአማኒ፣ ሰላማዊ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የሴቶች ሚና ከፍተኛ ሊሆን ይገባል – ወይዘሮ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ሃገራዊው ምርጫ ተአማኒ፣ ሰላማዊ እና ፍትሀዊ እንዲሆን የሴቶች ሚና ከፍተኛ ሊሆን ይገባል አሉ፡፡
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ሁሉን አቀፍ የሴቶች ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡…