ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢድን በማስመልከት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የኢድ በዓልን ለማክበር የሚያግዝ ድጋፍ አደረጉ።
ፕሬዚዳንቷ በዚህ ሳምንት የሚከበረውን የኢድ በዓል ለማክበር የሚያግዙ የተለያዩ የምግብ ድጋፎችን አድርገዋል፡፡…