Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢድን በማስመልከት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የኢድ በዓልን ለማክበር የሚያግዝ ድጋፍ አደረጉ። ፕሬዚዳንቷ በዚህ ሳምንት የሚከበረውን የኢድ በዓል ለማክበር የሚያግዙ የተለያዩ የምግብ ድጋፎችን አድርገዋል፡፡…

በቀን ከ1 ሺህ በላይ ዜጎችን መመገብ የሚችል የምገባ ማዕከል ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቦሌ ክፍለ ከተማ የተገነባውን ሁለተኛ የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በይፋ ስራ አስጀምረዋል ። "አንዳችን ለሌሎች የተስፋ ብርሃን በመሆን…

በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የተነገረው መልዕክት ሲኖዶሱን እንደማይወክል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባለፈው ሳምንት የተነገረው  መልእክት ሲኖዶሱን እንደማይወክል ተገለፀ:: የቤክርስትያኒቱ ሲኖዶስ ዋና ፀሀፊ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የትኛውም…

6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ነጻና ፍትሃዊ ለማድረግ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ ሁኔታ እየተሰራ ነው – የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)6ኛ ሀገራዊ ምርጫ ነፃ፤ ፍትሃዊ እና ግልፅ እንዲሆን ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መንገድ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ሀገራዊ ምርጫው ከመካሄዱ በፊት የአሜሪካ የምስራቅ አፍሪካ ልዩ መልዕክተኛ ጄፍሬይ ፌልትማን እና…

ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የ31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የ31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የዛሬ ሳምንት የአፍሪካ ልማት ፈንድ ድጋፉን ያጸደቀ ሲሆን፥ ይህን ተከትሎም በዛሬው እለት የፊርማ ስነ ስርአት ተካሂዷል፡፡ ስምምነቱን የኢፌዴሪ…

ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጀፍሪ ፊልትማን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ በኩል የታላቁ የህዳሴ ግድብ ተደራዳሪዎች ተገኝተዋል፡፡…

ከተማ አስተዳደሩ ትናንት ለተፈጠረው የአደባባይ ኢፍጣር መርሐግብር መስተጓጎል ይቅርታ ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንብት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትናንት ለተፈጠረው የአደባባይ ኢፍጣር መርሐግብር መስተጓጎል ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት "ትናንት…

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ፓርላማውን በተኑ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ፓርላማውን ከቅዳሜ ምሽት ጀምሮ በትነዋል፡፡ የፕሬዚዳንቱ እርምጃ በሃገሪቱ የዛሬ ሶስት አመት በተደረሰው የሰላም ስምምነት የተገቡ ቃሎችን ተፈጻሚ ለማድረግ በር ከፋች ነው ተብሎለታል፡፡ ይህም…