የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ከመኖሪያ ቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ8 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በአጣዬና አካባቢው ቡድን አዋቅሮና ችግሮችን በጥናት እየለየ ተከታታይ የድጋፍ ሥራዎችን…