Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ከኮቪድ 19 ጋር በተያያዘ ከልክ በላይ በሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከ1 ሺህ 500 እስከ 500 ብር የሚያስቀጣ አዲስ መመሪያ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ ተፈጻሚ የሚሆን ከኮቪድ 19 ጋር በተያያዘ ከልክ በላይ በሚጭኑ ተሽከርካሪዎች ከ1 ሺህ 500 እስከ 500 ብር የሚያስቀጣ አዲስ መመሪያ ማውጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በጉዳዩ…

የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን ‹ኢትዮጵያውያን እርስ በርሳቸው ስለማይስማሙ የፈለግኩትን እፈጽማለሁ› ብሎ በእብሪት የመጣን ጠላት አሳፍረው የመለሱበት ነው- አፈ…

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የተንፀባረቀበትና ኢትዮጵያን ከነሙሉ ክብሯ አስጠብቀው ለተተኪው ትውልድ ያስተላለፉትን ጀግኖች የምንዘክርበት  80ኛው የአርበኞች የድል ክብረ በዓል ለኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ልዩ ትርጉም አለው ሲሉ የፌዴሬሽን…

ኢትዮጵያን ለማዳን ሁሉም አንድ መሆን ይገባዋል – የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በላይ የውስጥና የውጭ ጠላቶች ግንባር ፈጥረው የተነሱባት አገር በመሆኗ ኢትዮጵያን ለማዳን ሁሉም አንድ መሆን ይገባዋል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል…

የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ወደ ሱዳን አቀኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ለሁለት ቀን የስራ ጉብኝት ወደ ሱዳን አቅንተዋል። በፕሬዚዳንቱ በሚመራው ልዑክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኦስማን ሳሌህ እና የፕሬዚዳንቱ አማካሪ የማነ ገብረአብ እንደሚገኙ የማስታወቂያ ሚኒስትሩ አቶ የማነ…

የመራጮች የምዝገባ ሒደት ባልተጀመረባቸው የምርጫ ክልሎች ከሚያዝያ 29 እስከ ግንቦት 13 ቀን ድረስ በልዩ ሁኔታ እንዲከናወን ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመራጮች ምዝገባ ሒደት ባልተጀመረባቸው የምርጫ ክልሎች ከሚያዝያ 29 እስከ ግንቦት 13 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ በልዩ ሁኔታ እንዲከናወን ተወስኗል፡፡ ቦርዱ ከክልል መስተዳድር አካላት ጋር ባደረገው ከፍተኛ የትብብር ስራ የምርጫ ጣቢያዎች ተከፍተው…

ሱዳን ሩሲያ በምስራቃዊ ሱዳን የጦር ሰፈር ለመገንባት ያስገባቻቸውን መሳሪያዎች እንድታስወጣ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ፖርት ሱዳን በተሰኘው ምስራቃዊ የሀገሪቱ ክፍል ሩሲያ የጦር ሰፈር ለመገንባት በማሰብ ያስገባቻቸውን መሳሪያዎች እንድታስወጣ ጠየቀች፡፡ ሁለቱ ሀገራት በህዳር ወር መጀመሪያ በፖርት ሱዳን የጦር ሰፈር መገንባት የሚያስችል ረቂቅ ስምምነት…

“የኢትዮጵያ ሳምንት” ከግንቦት 10 እስከ ግንቦት 16 ይከበራል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የኢትዮጵያ ሳምንት" ከግንቦት 10 ቀን እስከ ግንቦት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በወዳጅነት ፓርክ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር ተገለጸ። ዝግጅቱ ኢትዮጵያ ያላትን ሀብት እና ፀጋ በማስተዋወቅ ወደ ኢንቨስትመንት መቀየርን አላማው…

ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ወረርሽኝ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታውቃለች፡፡ በሃገሪቱ ከፈረንጆቹ 2018 እስከ 2020 ድረስ ከ2 ሺህ 200 በላይ ሰዎች በኢቦላ ሳቢያ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ ወረርሽኙ በቫይረሱ ከተያዙ እና በቀጥታም…

ሱዳን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ይገባኛል ማለቷን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮነነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት የታላቁ የህዳሴ ግድብ የግንባታ ስፍራ የሆነውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ይገባኛል ማለቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮነነ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።…