የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Meseret Demissu May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ሪታ ላራንጂንሃ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸው ፆታዊ ጥቃት የደረሰባቸውን ሴቶች ለመደገፍና ጥፋተኞችን ለፍርድ ማቅረብ…
የሀገር ውስጥ ዜና 34 የባቡር ካፒቴኖች ተመረቁ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር 34 የባቡር ካፒቴኖችን አስመርቋል። ካፒቴኖቹ ለሁለት ዓመታት ሥልጠና ያገኙ ሲሆን ለ6 ወራት ወደ ቻይና አቅንተው የተግባር ልምምድ ማድረጋቸው ተገልጿል። CCEC እና CERC የተሰኙት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተሰሩት ሥራዎች ምሰሶዎች ናቸው – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተከወኑት የኢትዮጵያ የብልጽግና ራዕይ ሥራዎች ምሰሶዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት መግለጫ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትን የሚጻረር አካሄድን አልቀበልም በማለቷ የመጣ ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ Abrham Fekede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ላይ ታዛቢዎችን አልክም ማለቱ ኢትዮጵያ ሉዓላዊነትን የሚጻረር አካሄድን አልቀበልም በማለቷ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ዲና ሳምንታዊ መግለጫ በዛሬው…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ ሃሰተኛ መረጃ በመሠራጨት ላይ መሆኑን አውቆ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀለኞች ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ የግል የኢሜይል አድራሻ የተላከ በማስመሰል መረጃ በመጠየቅ እና ሐሰተኛ ምላሽ በመስጠት ላይ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ህብረተሰቡ ሐሰተኛ መረጃ በመሠራጨት…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህል ቱሪዝም እና ስፖርት የመማክርት ጉባዔ ተመሰረተ Feven Bishaw May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህል ቱሪዝም እና ስፖርት የመማክርት ጉባዔ መመስረቱን የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መመክርቱ ባህል ፣ቱሪዝም እና ስፖርት ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት የሚያበረክተውን ጠቀሜታ ለማሳደግ መመስረቱ ተገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማና የደንብ ልብስ አስመረቀ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማ እና የደንብ ልብስ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ለመሠረታዊ የባህርተኞች ማሠልጠኛ ማዕከል ግንባታ በቢሾፍቱ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን እየተከበረ ነው Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን "መረጃ ለህዝብ ጥቅም በሚል መሪ ሃሳብ" እየተከበረ ነው። ዛሬ እየተከበረ ባለው የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን የሚዲያ አካላት እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው ። ጋዜጠኞች ከስጋት ነፃ ሆነው የሚሰሩበት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የኢፌዴሪ አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ኢማን ኤሪይቃት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኳታር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን ጉዳይ በተመለከተ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫውን በሠላማዊ መንገድ ለማከናወን የለውጥ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ ታገሰ ጫፎ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ሠላማዊ በሆነ መንገድ ለማካሄድ የተለያዩ የለውጥ ስራዎች መከናወናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባኤው የስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ቅድመ-ዝግጅት አስመልክቶ ከአፍሪካ ሕብረት…