Fana: At a Speed of Life!

የስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ የአየር ሰዓት ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ የአየር ሰዓት ድልድል በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን በአየር ሰአት ድልድሉ ዙሪያ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር አሰልጣኝ ፍራንክ ናፓልን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ አፍሪካዊው አሰልጣኝ ማሂር ዴቪድስ ጋር በስምምነት የተለያየው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበር  አሰልጣኝ ፍራንክ ናፓልን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል፡፡ አሰልጣኝ ፍራንክ በእግር ኳሱ ዘርፍ ከ35 ዓመታት በላይ በተለይ በአፍሪካ በማሰልጠን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን ሰቃ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጅማ ዞን ሰቃ ወረዳ በበጋ መስኖ የለማን የስንዴ ማሳ ጎበኙ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወረዳው በበጋ መስኖ በኩታ ገጠም የለማውን የስንዴ ምርት እየተሰበሰበ ያለበትን ሂደት ተመልክተዋል።…

299 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የውጭ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅት በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር…

ኦ የደም አይነት እጥረት ማጋጠሙን ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት በኦ የደም አይነት እጥረት እንዳጋጠመው አስታወቀ። አገልግሎቱ አሁን ላይ በክምችቱ የሚገኘው ኦ የደም አይነት ለሰባት ቀናት ብቻ መሆኑን ነው የገለፀው። በመሆኑም ኦ የደም አይነት ያላቸው ዜጎች…

የምርምር ስራዎች የምርምር ስነምግባር መርሆዎችን ተከትለው እንዲሠሩ የሚያስችል ስልጠናዊ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርምር ስራዎች የምርምር ስነምግባር መርሆዎችን ተከትለው እንዲሠሩ በተቋማት የሚገኙ የምርምር ስነምግባር ኮሚቴዎችን አቅም መገንባትና ማጠናከር የሚያስችል ስልጠናዊ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ ስልጠናው ከፍተኛ የትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ…