Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ፣ሶማሌ እና የአፋር ክልሎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 53 ሚሊየን ብር እና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ፣ ሶማሌ እና የአፋር ክልሎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 53 ሚሊየን ብርና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ ፡፡ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው የክልሉ መንግሥት እና ህዝብ በመጀመሪያ…

ከቴክኖሎጂ ጋር ወደፊት የሚራመድ ብቁ ዜጋን ማፍራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቴክኖሎጂ ጋር ወደፊት የሚራመድ ብቁ ዜጋን ማፍራት እንደሚገባ የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ ገለጸ። የ2013 ዓ.ም  የቴክኖሎጂ፣ ክህሎትና ጥናትና ምርምር ክልላዊ የውድድር አውደ ርዕይ በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ…

ጥራት የሌላቸው ምርቶች ገበያ ላይ እየታየ በመሆኑ  ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ጥራት የሌላቸው ምርቶች ገበያ ላይ እየታዩ በመሆኑ  ህብረተሰቡ ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የምግብ፣ የመድሃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስጠነቀቀ። ባለስጣኑ በአሁኑ ወቅት…

በአዲስ አበባ ትናንት በደረሱ የእሣት አደጋዎች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በመዲናዋ በደረሱ ስድስት የእሳት አደጋዎች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን የከተማ አስተዳደሩ የእሳት አደጋና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። በተደረገው ከፍተኛ ርብርብ ከ800 ሚሊየን ብር በላይ ግምት…

በደቡብ ክልል ባስኬቶ ልዩ ወረዳ የእርስ በርስ ግጭት በማስነሳት ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ከ35 በላይ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባስኬቶ ልዩ ወረዳ በ11 ቀበሌ የእርስ በእርስ ግጭት በማስነሳት ለአራት ሰዎች ህይወት መጥፋትና 31 ሺህ ሰዎች ከቀያቸው እንዲፈናቀሉ አድርገዋል  የተባሉ ከ35 በላይ ተከሳሾች  ከ8ስምንት እስከ 20 አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ።…

የስዊዝ ካናል መዘጋት በየቀኑ 9 ቢሊየን ዶላር ዋጋ ባለው ሸቀጥ ግብይት ላይ መስተጓጎል ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስዊዝ ካናል በአንድ ግዙፍ መርከብ በመዘጋቱ በየቀኑ 9 ቢሊየን ዶላር የሚገመት የሸቀጥ ግብይት ላይ መስተጓጎል እየተፈጠረ መሆኑ ተነግሯል። ለምስራቁና ምዕራቡ ዓለም ወሳኝ በሆነው በዚህ የውሃ መተላለፊያ መስመር በሰዓት 400 ሚሊየን ዶላር ዋጋ…

የአይሳኢታ ከተማ መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግ ፕሮጀክት ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ የሚስተዋለውን የኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል የማሰራጫ መስመር መልሶ ግንባታ ስራ ተጀምሯል፡፡ የመልሶ ግንባታው ስራው በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ የሚከናወን መሆኑን…

በደቡብ ክልል ማር ለመቁረጥና የእርሻ መሬትን ለማስፋፋት በሚደረግ እንቅስቃሴ በደን ሀብቶች ላይ ውድመት እየደረሰ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ማር ለመቁረጥ፣ የእርሻ መሬትን ለማስፋፋት፣ ከሰል ለማክሰልና አዲስ የመኖ ሳር ለማብቀል በሚደረግ እንቅስቃሴ በደን ሀብቶች ላይ ውድመት እየደረሰ መሆኑን የክልሉ የአካባቢ ጥበቃ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ባለስልጣን…