የደቡብ፣ሶማሌ እና የአፋር ክልሎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 53 ሚሊየን ብር እና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ፣ ሶማሌ እና የአፋር ክልሎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች 53 ሚሊየን ብርና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ ፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው የክልሉ መንግሥት እና ህዝብ በመጀመሪያ…