ፋና 90 ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገበት በሚሊኒየም የኮቪድ ህክምና ማዕከል፤ የጽኑ ህሙማን ቁጥር እና ፍሰት በ3 እጥፍ እንደጨመረ ለመታዘብ ችሏል። Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=cMpsYcxTR4g
ፋና 90 “ለቱሪዝም ዘርፍ የፋይናንስ ተቋማት አስተዋጽኦ ማጎልበት” በሚል በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከገንዘብ ተቋማትና የዘርፉ ባለድርሻ… Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=DLrA5y9ErFQ
ፋና 90 የንግድ ህግ አዋጅ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቋል፤ የተሻሻለው የንግድ ህግ አዋጅ ኢትዮጵያ ለዓለም የንግድ ድርጅት ድርጅት አባል ሊያደርጋት የሚችልና… Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=kGd5FVkz7Mc
የሀገር ውስጥ ዜና ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የዕውቅናና ምስጋና መርሀ ግብር እሑድ ሊካሄድ ነው Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ብሎም ለኢትዮጵያ በኦሎምፒክ መድረክ በ10 ሺህ ሜትር በባርሴሎና የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳልያ ባለቤት ለሆነች ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ የዕውቅናና ምስጋና መርሀ ግብር እሑድ ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ይህንን ያስታወቀው ከተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ከሦስት ግለሰቦች አንደኛው ኮቪድ-19 ሊኖርበት ይችላል – የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከሦስት ግለሰቦች አንደኛው የኮሮና ቫይረስ ሊገኝበት እንደሚችል የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱንም ጠቅሷል፡፡ በትናንትናው ዕለት ከተመረመሩት 100…
የሀገር ውስጥ ዜና በጭላሎ ጋለማ ደን ላይ የእሳት አደጋ በድጋሜ ሲከሰት ፣ በሰሜን ሸዋ ዞን ወፍ ዋሻ ደን ላይ የተከሰተው የእሳት አደጋ እንደቀጠለ ነው Meseret Demissu Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ ብሔራዊ ተራሮች ፓርክ በጭላሎ ጋለማ ደን ላይ የእሳት አደጋ በድጋሜ ሲከሰት ፣ በሰሜን ሸዋ ዞን ወፍ ዋሻ ደን ላይ የተከሰተው የእሳት አደጋ እንደቀጠለ ነው። በጭላሎ ተራራ ላይ የተከሰተዉን እሳት ለመቆጣጥር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢሰመኮ እና በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ምርመራዎችን በጋራ ለማካሄድ ተስማሙ Abrham Fekede Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽንና /ኢሰመኮ/ በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን በትግራይ ክልል አለ ከተባለው ሰብዓዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ ምርመራዎችን በጋራ ለማካሄድ ተስማሙ፡፡ ሁለቱ ተቋማት በዛሬው ዕለት በጉዳዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ አስመራ ገቡ Meseret Demissu Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አስመራ ገብተዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች በሁለትዮሽና በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና የልዑካን ቡድናቸው አስመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የተከሰተውን የዋጋ ንረት ለማስተካከል ክልላዊ ማስፈፀሚያ እቅድ ተዘጋጅቶ እየተሠራ ነው Feven Bishaw Mar 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከሰተውን ከፍተኛ የዋጋ ንረት ለማስተካከል ክልላዊ ማስፈፀሚያ እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ስራ መግባቱን የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ገለፀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ተዋቸው እንዳሉት ባለፉት ሁለት ሳምንታት 12 ሺህ…