Fana: At a Speed of Life!

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 398 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዋቸሞ ዩኒቨርስቲ በሆሳዕና እና በዱራሜ ግቢዎች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 398 ተማሪዎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 23ቱ በሁለተኛና ቀሪዎቹ በመጀመሪያ ዲግሪ የተሰጣቸውን ስልጠና ያጠናቀቁ…

የኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች ፖሊሲና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የአርብቶ አደር ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂ በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል። ፖሊሲና ማስፈጸሚያ ስትራቴጂውን የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው ሲሆን የአርብቶ አደሩን ኑሮ ለማሻሻልና ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

ለሁሉም ዜጋ እኩል የምትመች ሀገር እየገነባን ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 9 ቢሊየን ብር በሚጣጋ ወጪ የተገነባው የቡልቡላ የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፖርክ ተመርቋል፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ፣ የህዝብ ተካወዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል ፖሊስ አባላትንና እጩ የፖሊስ መኮንኖችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በደብረ ማርቆስ በሚገኘው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ምልምል ልዩ ሀይል የፖሊስ አባላትንና እጩ የፖሊስ መኮንኖችን አስመረቀ። በስነስርአቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የሰላምና…

የጨቅላ ህጻናትን ሞት ለመቀነስ የሚሰራው ስራ ትኩረት እንዲሰጠው ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የጨቅላ ህጻናትን ሞት ለመቀነስ የሚሰራው ስራ ትኩረት እንዲሰጠው ጠየቀ። የዘርፉ ምሁራን እንደሚገልጹት በኢትዮጵያ በህይወት ከሚወለዱ 1 ሺህ ጨቅላ ህጻናት መካከል 33ቱ ለህልፈት ይዳረጋሉ። ይህም…

ጠ/ሚ ዐቢይ የሞጆ-መቂ-ባቱ የመንገድ ፕሮጀክትን መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሞጆ -ሃዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የሞጆ- መቂ- ባቱ የመንገድ ፕሮጀክትን መረቁ፡፡ ፕሮጀክቱ 92 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከሞጆ-መቂ 56 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ፣ ከመቂ ባቱ ያለው ደግሞ 37…

የሸኔን እንቅስቃሴ ለማምከን የፌደራል ፖሊስ አባላት ከአካባቢው ሚሊሻ ጋር እየሰሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በወለጋ ሆሮ ጉድሩ ዞን የአሸባሪዉ ሸኔን እንቅስቃሴ ለማምከን የፌደራል ፖሊስ አባላት ከአካባቢው ሚሊሻና ማህበረሰብ ጋር በመቀናጀት እየሰሩ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በዞኑ የሚንቀሳቀሰዉን የሸኔ ቡድን በአካባቢዉ ያሉ…

የበልግ ዝናብ በአንዳንድ አካባቢዎች ጎርፍ ሊያስከትል ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እየጣለ ያለው የበልግ ዝናብ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል ስለሚችል ከውዲሁ ጥንቃቄ እንዲደረግ የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ። በብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ በሚያዚያ ወር ትንበያ መሰረት በኦሮሚያ፣…

ማንኛዉም ገለልተኛ ታዛቢ የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብር እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ማንኛዉም ገለልተኛ ሃገር አቀፍ ወይም ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የኢትዮጵያን ምርጫ ለመታዘብ በቅድሚያ የሃገሪቱን ሉዓላዊነት ሊያከብሩ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለፀ፡፡ ምክር ቤቱ ጉዳዮን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ…