የኢፌዴሪ አየር ሀይል በትግራይ ክልል በነበረው የህግ ማስከበር ጀብድ ለፈጸሙ የአየር ሀይል አባላት እውቅናና ማዕረግ ሰጠ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ አየር ሀይል በትግራይ ክልል በነበረው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና በተቋማዊ ሪፎርም መልካም አፈፃፀም ለነበራቸው ለከፍተኛ መኮንኖች ሹመት የምስጋናና እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ፡፡
በዚህም 44 ከፍተኛ መኮንኖች፣ 47…