አምባሳደር ነቢል ማህዲ የሹመት ደብዳቤያቸው ለደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ሱዳን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. መንግስት ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ነቢል ማህዲ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት አቀረቡ።
ባለሙሉ ስልጣኑ አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን…