Fana: At a Speed of Life!

“ያለማስክ መንቀሳቀስ ጠጥቶ እንደማሽከርከር ነው” የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ የኮቪድ 19 ሁኔታ ዙሪያ የጤና ሚኒስቴርና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት እንደተናገሩት÷ እስካሁን ባልታየ መልኩ በአንድ ቀን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው…

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሕጋዊ ሰውነት እንዲኖረው ምክክር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሕጋዊ ሰውነት ኖሮት ነጻና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ እንዲንቀሳቀስ ምክክር እየተደረገ ነው። ምክር ቤቱ በዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱ ላይ እንዲሁም በረቂቅ የጋራ ምክር ቤቱ የቃል ኪዳን ሰነድ ማሻሻያና ተያያዥ…

የቱሪዝም ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የቱሪዝም ልማት፣ የመረጃ አያያዝና ስርጭት፣ የግብይትና እና የማስተዋወቅ ስራዎችን በዘመናዊ…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 47 ሺህ 459 የተማሪ ቅበላና ጥቅል የመማር ማስተማር አቅም ላይ መድረሱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም ከነበረው ከ28 ሺህ 375 የተማሪ ቅበላና ጥቅል የመማር ማስተማር አቅም በ2012 ዓ.ም ወደ 47 ሺህ 459 ላይ መድረሱን አስታወቀ። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በአስር አመት መሪ የልማት እቅዱ ዙሪያ…

የሲሚንቶ ምርት ስርጭት እየተሻሻለ መምጣቱን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ የሲሚንቶ ምርት ስርጭት እየተሻሻለ መምጣቱን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ይህንን ያሉት የቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ናቸው፡፡ ሃላፊውና በክፍለከተማና ወረዳ የሚገኙ የዘርፍ አመራሮች ዛሬ በቦሌ ክፍለ ከተማና በቦሌ ለሚ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ200 ሚሊየን ብር የቦንድ ግዢ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ የ200 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዢ ፈጽሟል፡፡ ባንኩ የቦንድ ግዢውን የፈጸመው በኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት አዘጋጅነት በሀገር አቀፍ የቦንድ…

ያገባኛል (አይ ኬር) ስትራቴጂካዊ እቅድ ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በድሬዳዋ ድል ጮራ ሆስፒታል ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ የተመራ የልዑካን ቡድን በ1954ዓ.ም የተመሠረተውን የድል ጮራ ሆስፒታል ጎብኝቷል፡፡ በጉቡኝቱ ስለ ያገባኛል (አይኬር) ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ማብራሪያ በኢኒሼቲቭ ባለሙያዎች ተሰጥቷል።…