የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን ምዝገባ ሊያካሂድ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን ምዝገባ ሊያካሂድ መሆኑን አስታወቀ፡፡
በምዝገባው ተጠቃሚ የሚሆኑት በ2005 ዓ.ም በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት…