Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን ምዝገባ ሊያካሂድ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የማህበር ቤት ፈላጊዎችን ምዝገባ ሊያካሂድ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በምዝገባው ተጠቃሚ የሚሆኑት በ2005 ዓ.ም በ20/80 እና በ40/60 የቤት ልማት…

የቲቢ በሽታ ይገኝባቸዋል ተብሎ ከሚታሰቡ 157 ሺህ ሰዎች 29 በመቶ ያህሉ ወደ ህክምና አልመጡም- ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው አመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባኤና በዓለም ለ39ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ24ኛ ጊዜ የሚከበረው የዓለም ቲቢ ቀን መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ “የቲቢ በሽታን ለመግታት ጊዜው አሁን ነው! “በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ…

ኢትዮጵያና የኮሪያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ የ32 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ የ32 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ያስሚን ዎሃብረቢ እና በኢትዮጵያ የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶንግ ሆ ኪም…

በአርባ ምንጭ ከተማ ሲኤቻ ገበያ የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ ሲኤቻ ገበያ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ የተከሰተው የእሳት አደጋ የአካባቢው ህብረተሰብ ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ በቁጥጥር ሥር ሊውል መቻሉ ተገለፀ፡፡ የእሳት አደጋው ትናንት ምሽት 3 ሰዓት አከባቢ በአርባ…