Fana: At a Speed of Life!

እነ አቶ ስብሃት ነጋ ጉዳያችን በትግራይ ክልል ፍርድ ቤት ይታይልን ሲሉ አቤቱታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) እነ አቶ ስብሃት ነጋ ጉዳያችን በትግራይ ክልል ፍርድ ቤት ይታይልን ሲሉ አቤቱታ አቀረቡ፡፡ ይህን አቤቱታ ያቀረቡት ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ ችሎት ነው። በችሎት የተገኙት የጠቅላይ አቃቤ ህግ ቡድን በበኩሉላቸው…

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች መመዝገቢያ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልሎች ማሰራጨት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ የሚከናወንባቸውን ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ክልሎች ማሰራጨት መጀመሩን ገለፀ። ቦርዱ ከትናንት ጀምሮ በሁሉም የምርጫ ክልሎች የመራጮች ምዝገባ የሚከናወንባቸውን ቁሳቁስ…

ኢትዮጵያን በሶስት ዓመታት ውስጥ መካከለኛ የብድር ጫና ወዳለባቸው ሀገራት ለማሰለፍ እየተሰራ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በቀጣዮቹ ሶስት ዓመታት ውስጥ ከከፍተኛ ወደ መካከለኛ የብድር ጫና ወዳለባቸው ሀገራት ለማሰለፍ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ በ2010 ከፍተኛ የውጭ ብድር ጫና ካለባቸው ተርታ እንደነበረች…

6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫን በተመለከተ ጋዜጠኞች ትክክለኛ መረጃ ለህዝቡ ማድረስ በሚችሉበት ሂደት ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫን በተመለከተ ጋዜጠኞች ትክክለኛ መረጃ ለህዝቡ ማድረስ በሚችሉበት ሂደት ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ ስልጠናውን ጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲና የአሜሪካን ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር…

የኮቪድ19 ወረርሽኝ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ19 ወረርሽኝ አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ባሳለፍነው ሳምንት ከነበረው የቫይረሱ የመያዝ አቅም እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ መሆኑንም ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል።…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የአፋር ክልል የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የአፋር ክልል የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል…

ኢዜማ የምርጫ ማኒፌስቶውን ለህዝብ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) የምርጫ ማኒፌስቶውን ለህዝብ ይፋ አድርጓል፡፡ ማኒፌስቶው ለማዘጋጀት ላለፉት 2 ዓመታት ትኩረት ተሰጥቶ መሰራቱ ተገልጿል፡፡ ሰነዱ በሀገር ደህንነት እንዲሁም በፓለቲካ፣…

በህዳሴ ግድብ ዙሪያ አራተኛ አደራዳሪ አካል እንዲገባ የሚቀርበው ጥያቄ ትርጉም የለሽ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሶስትዮሽ ድርድሩ ባልተቋጨበት አራተኛ አደራዳሪ አካል እንዲገባ የሚቀርበው ጥያቄ ትርጉም የለሽ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት መግለጫ…

በወጪ ንግድ ባለፉት ስድስት ወራት 21 በመቶ እድገት ተመዝግቧል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወጪ ንግድ ባለፉት ስድስት ወራት 21 በመቶ እድገት ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ምላሽ የኤክስፖርት ዕድገቱ ባለፉት 20 ዓመታት ከተመዘገበው እንደሚልቅ ነው…