Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ  11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በሚያካሂደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ጀምሯል፡፡ በስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድና በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ…

በድሬዳዋ በአንድ ሳምንት ውስጥ የኮቪድ 19 ምርምራ ከተደረገላቸው 380 ሰዎች ውስጥ 125ቱ ቫይረሱ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ በአንድ ሳምንት ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ምርምራ ከተደረገላቸው 380 ሰዎች ውስጥ 125 ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ተገለጸ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ በጉዳዩ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የጤና ቢሮ ኃላፊዋ…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ሀሰተኛ የመረጃ ምንጮችንና መረጃውን የሚያሰራጩ አካላትን ለህግ ማቅረብ እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ሀሰተኛ የመረጃ ምንጮችን፣ መረጃውን የሚያሰራጩ እና ሆን ብለው መረጃውን ተቀብለው የሚያናፍሱ አካላትን ለህግ ማቅረብ እንደሚገባ አስታወቁ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ…

የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህግ ማስከበር ዘመቻው ምክንያት ባለፉት አራት ወራት ስራ አቁሞ የነበረው ትግራይ ክልል የሚገኘው መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ምርትን ለገበያ ማቅረብ መጀመሩን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ ፋብሪካው ወደ ማምረት…

በመዲናዋ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለመከላከልና የአርሶ አደሮችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቅረትና በከተማዋ የሚኖሩ አርሶ አደሮችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችል መመሪያ ተዘጋጀ። መመሪያውን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ እና የከተማዋ የአርሶ አደርና…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ 8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር መደበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ 8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር መመደቡን አስታወቀ። የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች በአምስት የተለያዩ የስልጠና ማእከላት ከ2 ሺህ 500 በላይ…

በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለፀ:: የአስተዳደሩ ጤና ቢሮም የወባ በሽታን ለመከላከል ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኝ ቢሆንም ከሀምሌ እስከ የካቲት 2013 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 987…

በኢትዮጵያ ቡና ላኪ ኩባንያዎችና በአልጄሪያ ቡና አስመጪ ድርጅቶች መካከል የንግድ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀርሰ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በኢትዮጵያ ቡና ላኪ ድርጅቶችና በአልጄሪያ ቡና አስመጪ ድርጅቶች መካከል በበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ በአልጀርስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባለሙሉሥልጣን አምባሣደር ነብያት…

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኘው ወፍ ዋሻ ደን ላይ የእሳት ቃጠሎ ተነሳ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኘው ወፍ ዋሻ ደን ላይ የእሳት ቃጠሎ ተነሳ፡፡ ቃጠሎው ከረፋዱ 5 ሰዓት አካባቢ ነው የተነሳ ሲሆን፥ በአንኮበር ወረዳ በሚገኘው የደኑ ክፍል ላይ መነሳቱ ታውቋል፡፡ እስካሁን 3 ቀበሌዎችን በማካለል፥…

በጎንደር ከተማ 599 ህገወጥ ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ 599 ህገወጥ ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥ መያዙን አስታወቀ ። የመምሪያዉ ኃላፊ ኮማንደር አየልኝ ታክሎ እንደተናገሩት÷ ህገወጥ መሳሪያው የተያዘው ለብሔራዊ መረጃ ደህንነት በደረሰው ጥቆማ መሰረት…