Fana: At a Speed of Life!

312 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 312 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ፣ ሪያድ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ…

ቻድ ከ2021ዱ የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ታገደች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቻድን ከ2021ዱ የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ማገዱን አስታወቀ፡፡ ካፍ ውሳኔውን ያስተላለፈው የሀገሪቱ መንግስት የቻድን እግር ኳስ ማህበር በይፋ ማፍረሱን ተከትሎ ነው፡፡ የቻድ ብሄራዊ ቡድን…

ኦነግ ያስገባውን ሰነድ ተከትሎ ቦርዱ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ያስገባውን ሰነድ ተከትሎ መርምሮ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ኦነግ በአቶ አራርሶ ቢቂላ በተጻፈ ደብዳቤ ሁለተኛውን ጠቅላላ ጉባዔ መጋቢት 4 ቀን 2013 ዓ.ም ማካሄዱን በሰነዱ…

በገጠር ለሚገኙ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲመቻችና የሴቶች ፖለቲካዊ ተሳትፎ እንዲያድግ ድጋፍ ማድረግ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት የሚኒስትሮች ስብሰባን በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፡፡ ስብሰባው “ ሴቶች ለሰላም፣ ለባህልና የሴቶች አካታችነት በአፍሪካ “ በሚል…

የሠራዊት አመራሮች ሀብት የማሣወቅ እና የመመዝገብ ስራ እየተከናወነ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠራዊት አመራሮች ሀብት የማሣወቅ እና የመመዝገብ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የመከላከያ ሥነ ምግባር መከታተያ ዳይሬክቶሬት አስታወቀ፡፡ የዳይሬክቶሬቱ ተወካይ ሌተናል ኮሎኔል ሀይሉ አሠፋ ዳይሬክቶሬቱ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የሠራዊት አመራሮች…

ከህወሓት እና ከኦነግ ሸኔ ጋር በመቀናጀት ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህወሓት እና ከኦነግ ሸኔ ጸረ ሰላም ቡድኖች ጋር በመቀናጀት ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ግለሰቦች ፍርድቤት ቀረቡ። እነዚህ ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉት የህወሓት ልዩ ሃይሎች አና…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በሚያካሂደው 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል፡፡ በስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድና በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን አንድ ጨዋታ እየቀረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ፡፡ በ17ኛው ሳምንት የሊጉ ውድድር አዳማ ከተማን 2 ለ 1 መርታቱን ተከትሎ ነው ሻምፒዮናነቱን ያረጋገጠው፡፡ በውድድር…