Fana: At a Speed of Life!

የክልሉን ግብርና ሜካናይዜሽን በቴክኖሎጅ ለማሳደግ ለሚሰሩ ባለሀብቶች ድጋፍ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የግብርና ሜካናይዜሽን በቴክኖሎጅ ለማሳደግ ለሚሰሩ ባለሀብቶች ድጋፍ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ÷ከወቅታዊ ስራዎች ጎን ለጎን የክልሉን የግብርና…

በአዶላ ከተማ 72 ሺህ 400 አዲሱ ሀሰተኛ ብር ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በአዶላ ከተማ 72 ሺህ 400 አዲሱ ሀሰተኛ ብር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። በዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ምክትል ኮማንደር በቃሉ በለጠ ÷ ሀሰተኛ የብር ኖቶቹ የተያዙት በአዶላ ከተማ ከህዳር 7…

በዓለም ላይ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ60 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 60 ሚሊየን ማለፉ ተገለጸ። እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ እስካሁን በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች 60 ሚሊየን 420 ሺህ 355 ደርሷል። ከእነዚህ መካከል 38 ሚሊየን 704…

ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላም መድረክ አየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የሰላም መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። “ወጣትነቴ ለኢትዮጵያዬ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው የንቅናቄ መድረክ ላይም ከሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ የወጣት ተወካዮች እየተሳተፉ…

በሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ዞኖች ከነገ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ዞኖች ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት የፖሊዮ የክትባት ዘመቻ እንደሚጀመር የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ÷ ፖሊዮ በአሮሞ ብሄረሰብ ዞን ዳዋ ጨፋ ወረዳ…

የቻይና-አፍሪካ የአየር ንብረት ትብብር ማዕከል በቤጂንግ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና እና አፍሪካ የአየር ንብረት ትብብር ማዕከል በቤጂንግ ተከፍቷል፡፡ ማዕከሉ ቻይና እና አፍሪካ በአየር ንብረት ለሚያደርጉት ትብብር ለሁሉም ክፍት፣ አካታችና በትብብር መንፈስ የተቃኘ ምቹ መደላድልን ለመፍጠር ያለመ ነው ተብሏል፡፡ ከዚህ…

“ሀገሬን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እቆማለሁ!” በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ሀገሬን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ውይይቱ በአዲስ አበባ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ፅህፈት ቤት ለመከላከያ ሰራዊቱ የተዘጋጀ መድረክ ሲሆን በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል…

የአራዳ ክ/ከተማ ሰራተኞች እና ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የ70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአራዳ ክፍለ ከተማ አመራሮች፣ ሰራተኞች እና ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የ70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ አመራሮቹና ነዋሪዎቹ "ከሃገራችን አልፎ የአህጉራችን ኩራት፣ አለኝታ እና የድል ተምሳሌት በሆነው የመከላከያ…

በድጎማ የሚቀርቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የምግብ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዘይት፣ ስኳርና ስንዴ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ እየገባ በመንግስት ድጎማ…

የቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲቅ አል-ማህዲ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲቅ አል-ማህዲ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰምቷል። ሳዲቅ አል-ማህዲ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ሆስፒታል ከገቡ ከሶስት ሳምንት በኋላ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ማለፉን ቤተሰቦቻቸው እና…