Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ደረጀ ድጉማ ለቲቢ በሽታ እየተሰጠ ባለው ምላሽ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ድጉማ በአፍሪካ ለቲቢ በሽታ እየተሰጠ ባለው ምላሽ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የተለያዩ ሃገራት የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሚኒስትሮች ተሳትፈዋል፡፡ በቪዲዮ ኮንፈረንስ…

አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለባንግላዴሽ ፕሬዚዳንት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለባንግላዴሽ ፕሬዚዳንት አብዱል ሀሚድ አቀረቡ። ተቀማጭነታቸውን በኒው ዴልሂ ሆኖ የባንግላዴሽ ሪፐብሊክን የሚሸፍኑት የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በትናንትናው…

በደምቢዶሎ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህግ ማስከበር ተልዕኮን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቄለም ወለጋ ዞን ደምቢዶሎ ከተማ የሀገር መከላከያ ሰራዊት የህግ ማስከበር ተልዕኮን የሚደግፍ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በዛሬው ዕለት በተካሄደው ሰልፍ ላይ የህወሓት የጥፋት ቡድን በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን ክህደት አውግዘዋል፡፡…

በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሀገሪቱ ተቀማጭ ከሆኑ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ተቀማጭ ከሆኑት የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ዦን ኦሩዋርክ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ በኢትዮጵያ የተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ስራዎችና የተገኙ…

ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ ቀጨኔ የሴት ህጻናት ማቆያና ማቋቋሚያ ተቋም የሚገኙ ህጻናትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ቀጨኔ የሴት ህጻናት ማቆያና ማቋቋሚያ ተቋም የሚገኙ ህጻናትን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ እንዳሉትም ለህጻናት ፍቅር ልናሳያቸው፣ ልንንከባከባቸው፣ በመልካም መንገድ…

የህወሓት ግጭት በመፍጠር ላይ የተመሰረተ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ላለፉት ዓመታት ዜጎቹን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፍ ማህበረሰብን ለማሳሳት ሲሰራበት የቆየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ግጭት በመፍጠር ላይ የተመሰረተ የሀሰት ፕሮፖጋንዳ ላለፉት 27 እና 28 ዓመታት ዜጎቹን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፍ ማህበረሰብን ለማሳሳት ሲሰራበት የቆየ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢለኔ ስዩም ገለጹ፡፡…

በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው ሁለተኛው ክስ እንዲሻሻል ፍርድ ቤቱ አዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው ሁለተኛው ክስ እንዲሻሻል ፍርድቤቱ አዘዘ፡፡ አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ሁለተኛው ህገመንግስቱን ለማፍረስ በማሰብ የሽግግር ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል የቀረበባቸው ክስ…

የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጽንፈኛ ቡድንን የሚያወግዝና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ተካሄደ። ሰልፉ ከቤንች ሸኮ ዞን ስድስት ወረዳዎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ነዋሪዎች…

የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩ ተወዳዳሪዎች የመገናኛ ብዙሃን ድልድል ረቂቅ መመሪያ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል እጩ ተወዳዳሪዎች የመገናኛ ብዙሃን ድልድል ረቂቅ መመሪያ ላይ ከመገናኛ ብዙሃንና ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ። የውይይቱ ዓላማ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ቀደም ሲል በተካሄዱ…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 240 የእርድ ሰንጋ እና 107 በጎችና ፍየሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት 240 የእርድ ሰንጋና 107 በጎችና ፍየሎች ድጋፍ ማድረጉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ መንግስት ተገዶ የገባበትን ህግ የማስከበር…