Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ብርቱካን ሀብት የማፍራት ስራን በተመለከተ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከወከሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ከወከሉ አምባሳደሮች ጋር ሀብት የማፍራት ስራን በተመለከተ በበይነ መረብ ተወያይተዋል። ውይይቱ ጂቡቲ፣ ናይሮቢ…

የኦሮሚያ ክልል ለ560 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሽልማትና እውቅና ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለ560 አርሶ እና አርብቶ አደሮች ሽልማትና እውቅና ሊሰጥ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ኃብት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በክልሉ ከሁለት…

ቅዳሜና እሁድ ለሕጻናት ነፃ የዓይን ሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ቅዳሜና እሁድ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለሕጻናት ነፃ የዓይን ሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡ ህክምናው የሚሰጠው በመድሃኒት፣ በመነጽር ህክምና ወይም በቀዶ ጥገና መፍትሄ ማግኘት ላልቻሉ ሕጻናት ብቻ…

ጃንሜዳን ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያነት ዝግጁ የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃንሜዳን ለጥምቀት በዓልና ለወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ እና ለልዩ ልዩ ማህበራዊ አገልገሎት ዝግጁ የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ ኤጀንሲ ከአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪ…

የኦሮሞ ታጋዮች ፋውንዴሽን በአዲስ አበባ ባለ 15 ወለል ህንፃ ሊያስገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ታጋዮች ፋውንዴሽን በ1 ቢሊየን ብር ባለ 15 ወለል ህንፃ ሊያስገነባ ነው፡፡ ፋውንዴሽኑ የኦሮሞ ታጋዮችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም በኢኮኖሚ ውስጥ…

ታላቁ ሩጫ 2 ሚሊየን ብር በማሰባሰብ በዋግኽምራ ዞን ትምህርት ቤት ገንብቶ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 2 ሚሊየን ብር በማሰባሰብ በዋግኽምራ ዞን ትምህርት ቤት በመገንባት ቁልፉን በአትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ አማካኝነት አስረከበ፡፡ ታላቁ ሩጫ በ2012 "ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ" በሚል መርህ ባደረገው የእርዳታ ማሰባሰብ ተግባር…

አሞሌ የአመቱን ዓለምአቀፍ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዲጂታል ዋሌት ሽልማት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አሞሌ የአመቱን ዓለምአቀፍ ከፍተኛ ተፅዕኖ ፈጣሪ ዲጂታል ዋሌት ሽልማት አሸነፈ፡፡ ዳሽን ባንክ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ከሞኔታ ቴክኖሎጂ አ.ማ ጋር በመተባበር አሞሌ የተሰኘውን ዘመናዊ የክፍያ፣ ገንዘብ የማስተላለፍና ግብይት የማስፈፀም አገልግሎት…

የአንድሆዴ-አጋምሳ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በበጀት ዓመቱ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 88 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የአንድሆዴ-አጋምሳ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በተያዝው በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከአጠቃላይ የመንገዱ ክፍል ውስጥ 71 ኪሎ ሜትሩ አስፋልት የማንጠፍ ስራ ሙሉ…