Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ልዑካን ከሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከሌሎች የሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ የልዑካን ቡድን ከሳዑዲ ዓረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከሌሎች የሃገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ውይይት አካሄደ። በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ደይሬክተር አቶ መሐመድ እንድሪስ የተመራው የልዑካን ቡድን…