የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር…