Fana: At a Speed of Life!

የትህነግ ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊት ላይ የፈፀመው ክህደት እና ጥቃት መላው ዕዛችንን አስቆጥቷል-ምእራብ ዕዝ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእናት ጡት ነካሹ የትህነግ ቡድን በሰሜን ዕዝ ሠራዊት ላይ የፈፀመው ክህደት እና ጥቃት መላው ዕዛችንን አስቆጥቷል ሲል የምዕራብ ዕዝ ገልጿል። የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ፅህፈት ቤት ሃላፊ ተወካይ ኮሎኔል ቢረሳው ሽፈራው÷ የእናት ጡት…

ሩሲያ በምስራቃዊ ሱዳን የጦር ሰፈር ልትገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ሩሲያ በምስራቃዊ ሱዳን የባህር ሃይል የጦር ሰፈር ልትገነባ መሆኑ እየተሰማ ነው፡፡ ሃገራቱ በፖርት ሱዳን የጦር ሰፈሩን መገንባት የሚያስችል ረቂቅ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በረቂቅ ስምምነቱ መሰረትም ሩሲያ ኒውክሌር የመሸከም አቅም ያላቸውን አራት…

ኢራን በ2015 ከተቀመጠው ስምምነት ውጭ 12 እጥፍ ዩራኒየም ማበልጸጓ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢራን በ2015 ከኃያላን ሃገራት ጋር ከደረሰችው ስምምነት ወጭ 12 እጥፍ ዩራኒየም ማበልጸጓ ተገለጸ፡፡ ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ኃይል ኤጀንሲ ኢራን 2 ሺህ 442 ኪሎግራም ያህል ዩራኒዬም ማበልጓን ነው ያፋ ያደረገው፡፡ ከአምስት ዓመታት…

በሱዳን ዳርፉር የተሰማራው 24ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ለተተኪው 25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አስረከበ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን ዳርፉር የተሰማራው 24ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ግዳጁን አጠናቆ ለተተኪው 25ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ አስረከበ ። በወቅቱም የአስረካቢው ሻለቃ አዛዥ ኮሎኔል አድማሱ ተክሌ ÷ ምንም እንኳን የግዳጁ ባህሪ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ከ290 በላይ ሰንጋና ፍየል ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ነዋሪዎች ከ290 በላይ ሰንጋና ፍየል ለሀገር መከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የምዕራብ ጎጃም ዞን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ አንማው ዳኛቸው÷ ከዞኑ ስምንት ወረዳ ነዋሪዎች ከ6 ነጥብ 5…

በአፋር ክልል የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ። የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት በተለይም በሰሜን ዕዝ ላይ ያደረሰውን ክህደትና ጥቃት በመቃወም የሰመራ ሎጊያ አካባቢዋ ነዋሪዎች…

አዲሱ የበጀት ቀመር ለፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል የላቀ ሚና አለው – የፌዴሬሽን ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገሪቷ አሁን ለደረሰችበት የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የበጀት ቀመር ተግባራዊ መደረጉ ለፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል የላቀ ሚና እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ። ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

ምርጫ ቦርድ በተጓደለበት አንድ አባል ላይ የቀረቡትን አዲስ የምርጫ ቦርድ አባል ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተጓደለበት አንድ አባል ላይ የቀረቡትን አዲስ የምርጫ ቦርድ አባል ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡ አዲሱ የምርጫ ቦርድ አባል አቶ ፍቅረ ገብረህይወት ሲሆኑ የስራ ልምዳቸውም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመምህርነት…

ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮችና የከተማዋ ነዋሪዎች “ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን!”በሚል ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ነዋሪዎች "ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን!"በሚል የደም ልገሳ አካሄዱ። በዚህ ወቅት…

ምክር ቤቱ የዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የሌሎችን ግለሰቦች ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በተለያዩ ወንጀሎች የጠረጠራቸውን የ38 የምክር ቤት አባላት ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ አፀደቀ። በዚህም መሰረት፦ •…